የኢትዮጽያ ኤሌክትሪክ ኋይል የሃገር ኣቀፍ ኤሌክትሪክ ኣቅርቦት ፕሮግራም የትግራይ ክልል ጽ/ቤት ከዕቃ
  • Posted Date: ሰኞ ጥር 19, 2006 (over 10 years ago)
  • Closing Date: ሰኞ ጥር 26, 2006 06:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:0.00
  • Bid Opening Date: ማክሰኞ 5, 2005 06:00 Afternoon
  • Print
  • Pdf

ግ/ቤቶች ወደ ተለያዩ የገጠር ከተሞች፣ ቀበሌዎችና መንደሮች ዕቃ ለማጓጓዝ የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃቆችና ምስሶዎች በሁሉም የመስመር ስራ ወራተኞችና ሌሎች ተዛማጅ/ ትራነስፖርቴሽን/ ስራ ለማከራየት የሚችሉ መካከለኜ የግል መኪናዎች ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ቦታዎች በጨረታ ኣወዳድሮ ኣሸናፊዎች ፕሮጀክቱ ኣስኪያልቅ በኪራይ ለማሰራት ይፈልጋል።


 

ተ.ቁ

የስራ ቦታ ክልል

ዞን

ወረዳ

የመኪና ብዛት

ማብራርያ

1

ትግራይ

ምዕራባዊ

ቃፍታ ሁመራና ወልቃይት ወረዳ

1

 

2

ምዕራባዊ

ፀገዴ ወረዳ

1

 

3

ሰሜናዊ ምዕራባዊ

ኣስገዴ ፅምብላና ላዕላይ

1

 

4

ማዕከላዊ

ናዕዴር ዓዴት ማይጨው

1

 

5

ኣሕፈሮም ወረዳ

1

 

6

መረብ ለኸና ዓድዋ ወረዳ

1

 

7

ወርዒ ለኸ

1

 

8

ምብራቃዊ

ጉሎመኸዳና ኣኸሱም ወረዳዎች

2

 

9

ሳዕሲ ጻዕዳ እምባ ሐውዜንና

ክልተኣውላዕሎ ወረዳዎች

2

 

 

 

 

ድምር

11

 


 

በጨረታ ላይ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቶች

  1. ተጫራቶች የዘመኑ ግብር የከፈሉበት የታክስ ይንግድ ፍቃድ ከተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢነት ዓመታዊ የቴክኒክ ምርመራ ያከናወኑ እና የተሽከርካሪዎችን ኢንሹራንስ ዋስትና ማስረጃ ማቅረብ ኣለባቸው

  2. የጨረታ ሰነዱን ማስታወቅያው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበ ቀን ጅምሮ በኢትዮጽያ ኤሌክትሪክ ኋይል የሃገር ኣቀፍ ኤሌክትሪክ ኣቅርቦት ፕሮግራም የትግራይ ክልል ጽ/ቤት መቐለ ጨርቖስ ዳዊት ህንፃ ቢሮ ቁጥር 023 ድረስ በመምጣት የማይመለስ ብር 100.00/ ኣንድ መቶ/ በመክፈል መግዛት ይቻላል

  3. ተጫራቶች ጨረታ ማስከበርያ ለጨረታው እንደሚያቀርቡት የተሽከርካሪ ብዛት ማለትም ከ1-5 ተሽከርካሪዎች የሚያቀርቡ ከሆነ 20000.00/ ሃያ ሺ/ ብር ከ6-8 ተሽከርካሪዎች የሚያቀርቡ ከሆነ 30000.00/ሰላሳ ሺ/ ብር ከ 9-11 ተሽከርካሪዎችን የሚያቀርቡ ከሆነ 40000.00 // ኣርባ ሺ/ ብር ማቅረብ ያለባቸው ሲሆን ለ-UEAP

…..

Backs
Tender Category