Lot Information
| Object of Procurement | Procurement of Food and Beverages |
| Description | LOT-02 Procurement of Beef meat / የክርስትያን እና የሙስሊም የበሬ ስጋ ግዥ |
| Lot Number | 1 |
| Clarification Request Deadline | Aug 13, 2026, 5:00:00 PM |
| Pre-Bid Conference Schedule | Not Applicable |
| Site Visit Schedule | Not Applicable |
| Bid Submission Deadline | Aug 20, 2026, 10:00:00 AM |
| Bid Opening Schedule | Aug 20, 2026, 10:30:00 AM |
Source of Fund
| Funding Source | Source Of FundsTreasury |
| Governing Laws | The Federal Republic of Ethiopia |
Eligibility Requirements
| Participation Fee |
| Eligibility Documents | Legal Qualification|
| Factor | Criteria |
|---|
| Debarment | Bidder has not been debarred by a decision of the Public Procurement and Property Authority from participating in public procurements for breach of its obligation | | valid tax clearance certificate | Bidder has to submit a valid tax clearance certificate issued by the tax authority in accordance with ITB Clause 4.6(b)(iii); | | valid business license | Bidder has to submit valid business license indicating the stream of business in which the bidder is engaged in accordance with ITB Clause 4.6(b)(i); | | VAT registration certificate | Bidder has to submit VAT registration certificate issued by the tax authority (in case of contract value specified in BDS Clause 4.6(b)(ii) | | valid excise tax registration certificate | For procurements of goods and services subject to excise tax, to submit a valid excise tax registration certificate; | Professional Qualification|
| Factor | Criteria |
|---|
| የእንስሳ ሃኪሙ የቅጥር ደብዳቤ፣የታደሰ የሙያ ፍቃድ፣የስራ ውል ማስረጃዎች ያለው መሆኑ | ለድርጅቱ ጤንነትና ጥራት ደህንነት የሚቆጣጠር የተመደበ ቋሚ የእንስሳ ሃኪም (ዶክተር) ያለው መሆኑ የቅጥር ደብዳቤ እና የታደሰ የሃኪሙ የሞያ ፍቃድ ወይም የስራ ውልና የታደሰ የሃኪሙ የሞያ ፍቃድ ማስረጃ የሚያቀርብ | | የቄራው ሰራተኞች በየሶስት ወሩ የተመረመሩ መሆናቸው ከጤና ተቋም የተሰጠ ማስረጃ | በድርጅቱ ለእርድ ስራ የተቀጠሩት እና ውል ያሰሩት ሰራተኞች ከተመረመሩ ሦስት ወር ያላለፈው በሚመለከታቸው የጤና ተቋማት የተደረገላቸው የጤና ምርመራ የሚያሳይ ማስረጃ የሚያቀርብ | | የተሟላ ዘመናዊ የእርድ መሳርያ በተመለከተ | ድርጅቱ የተሟላ ዘመናዊ የዕርድ መሳርያ ያለው መሆኑ የባለቤትነት ማስረጃዎች ማቅረብ የሚችልና የኪራይ ከሆነም የዕርድ መሳርያው እንዲገለገልበት ሕጋዊ የሆነ ውል ሰነድ ማቅረብ የሚችል፤ ጤንነቱ እና ጥራቱ የጠበቀ ስጋ እንደሚያቀርብ መሆኑ ማስረጃ ከጤና ጥበቃ ወይም ከመድሃኒትና ምግብ ቁጥጥር ኤጀንሲ ወይም ከእንስሳትና ዓሳ ልማት ድርጅት የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ የሚያቀርብ | Technical Qualification|
| Factor | Criteria |
|---|
| የስጋ መጓጓዣ መኪና ፍርጅ የተገጠመለት ስልመሆኑና የሚስፈልጉ ዶኩሜንቶች | ድርጅቱ ደረጃውን የጠበቀ የስጋ ማጓጓዣ ፍርጅ የተገጠመለት መኪና የዋንነት ሊብሬና የታደሱ ህጋዊ ሰነዶች ወይም የኪራይ ከሆነ የውል ስምምነት ከነ ሙሉ የታደሰ ህጋዊ ዶክመንት ማስረጃ የሚያቀርብ | | የላባላቶሪ ማህተም ያለው መሆኑ | ድርጅቱ ጤናማና የተመረመረ፣ የላብራቶሪ ማህተም ያረፈበት ስጋ ማቅረብ እንደሚችል ማስረጃ የሚያቀርብ |
|
| Bid Security Amount | 500,000 ETB |
| Bid Security Form For SME | Bank_Guarantee, CPO, Letter from Small and Micro Enterprise, |
| Bid Security Form For Local Bidders | Bank_Guarantee, CPO, |
| Bid Security Form For Foreign Bidders | |
Notice
| Terms and Conditions | ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ብር 500,000.00 በCPO or UN Conditional Bank Guarantee ጨረታው ከመክፈቻ ቀን በፊት በአካል በእክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ማቅረብ አለባቸው ። በጥቃቅንና አንስተኛ የተደራጁ ማህበራት የሚያቀርቡት የድጋፍ ደብዳቤ የጨረታው ዓይነትና /ሎት/ የጨረታ ማስከበርያ መጠን መገለፅ አለበት፡፡ ተጫራቾች የጨረታ ከመከፈቱ በፊት Private key በሲስትሙ መላክ /ማያያዝ/ አለበት። ካላያያዘ ከውድድሩ ውጭ ይደረጋል፡፡ መያያዝ ያለባቸው ዶኩሜንቶች ግልፅና የሚነበቡ መሆን አለባቸው፣ እንዲሁም በሚመለካታቸው ቦታ ካልተያያዙ እና ካልቀረቡ ከጨረታው ውድቅ ይደረጋሉ። ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፈል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈው እቃ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ቀርቦ ጥራቱ ከተረጋገጠ በኋላ ክፍያው ይፈፀማል፡፡ ማስታወሻ፡ ይህን መመዘኛ መስፈርት በሙሉ (100%) የማያማሉ ተወዳዳሪዎች ቀጥለው ወዳሉት መስፈርቶች ለውድድር ሊቀርቡ አይችሉም። (Must Meet Criteria) ተጫራች ድርጅት ከመንግስት ቄራዎች ተቋማት ጋር ውል የሚያስሩ ከሆነ ከላይ ባሉት መስፈርቶች መሰረት መሟላት ያለባቸው ሰነዶች በሙሉ ባለማጓደል ማቅረብ ይኖርባቸዋል። |
Please click on this Link in order to Bid on the Electronic Government Procurement website