1ኛ. ሎት 1 የተለያዩ ሲቪል አልባሳት
2ኛ.ሎት 2 ያገለገሉ የመመገቢያ ዕቃዎች፣ ከጀኔሬተር ጀምሮ የተለያዩ ማሽኖች የተለያዩ ብረታ ብረቶችን አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
1 በዚህ መሰረት በስራው የተሰማሩ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑ ግብር ከፋይ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ የተገለፁ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ግብር ከፋይ ሠርተፍኬት የቫት ሰርተፍኬት እና የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፊኬት ያላቸውን ይጋብዛል፡፡ ተጫራቾች የጨረታው ዝርዝር መመሪያና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ከተራ ቁጥር 1
2 ለእያንዳንዳቸውየማይመለስ 100.00 ብርአንድመቶብር/ ብቻ በመከፈል በስራ ሰዓት በትግራይ ከልል ምስራቃዊ ዞን ዓዲግራት ከተማ የኛ እ/ክ/ጦር መምሪያ ካምፕ ኛ ፎቅ በሚገኝ ግዥ ዴስክ ቢሮ ቁጥር 7 ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ከህዳር 26/03/2012 ዓ/ምጀምሮበግንባርበመቅረብየጨረታሰነድበመግዛትበቢሮውወደተዘጋጀውየጨረታሰነድማስገባትየምትችሉመሆኑንእያሳወቅንጨረታውለ15 ቀናትአየርላይለታህሳስ 10/4/2012 ዓ.ምከቀኑ 6፡00 ሰዓትተዘግቶበዚሁዕለትከቀኑ 8፡00 ሰዓትተጫራቾችወይምሕጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትይከፈታል፡፡መስሪያቤቱየተሻለአማራጭካገኘጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪማብራሪያቁ 0920434229 /ደውሎ መጠየቅ ይችላሉ፡፡
በሀገርመከላከያሚኒስቴርየሰሜንዕዝ
ጠቅላይመምሪያ 11ኛእ/ክ/ጦርመምሪያ