Afar Road and Transport Development

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን የወጣበት ቀን : ህዳር 2/2012  ጨረታዉ የሚዘጋብት ቀን:  በ10 ተከታታይ ቀናት እስክ ቀኑ 11:00  ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን :  በ11ኛዉ የስራ ቀን ከጠዋቱ 3:00                             

ተቁ.

የማሽን የተሽከርካሪው 

ዓይነት 

የጎማው መጠን 

1

የገልባጭ መኪኖች ጎማ 

12.00 x20-18PR 

2

የግሬደር ማሽን ጎማ

13.00x 24 

3

የሎደር ማሽን ጎማ

20.5X 25 

4

የአነስተኛ ተሽከርካሪ ጎማ ከነካለመዳሪያ 

7.50X16 12pr 

5

የአነስተኛ ተሽከርካሪ ጎማ ከነካለመዳሪያ 

7.00-16/2055/7OR 

6

የአነስተኛ ተሽከርካሪ ጎማ ከነካለመዳሪያ 

7.00-16/2055/R16 

7

የሰርቪስ መኪና ኮስተር/ ጎማ ከነካለመዳሪያ 

8

የትራክተር ጎማ ከነካለመዳሪያ የፊት 

11.20X20

9

የትራክተር ጎማ ከነካለመዳሪያ  የኋላ  

13.6X38

10

የትራክተር ተሳቢ ጎማ ከለመዳሪያ 

7.50X16

11

የገልባጭ ተሽከርካሪዎች ከለመዳሪያ 

12.00X20/11.00X20

12

ግሬደር ማሽን ከለመዳሪያ 

13.00X24

13

ሎደር ማሽን ከለመዳሪያ 

20.5X25

  • በዚሁ መሰረት ማንኛውም ተጫራቾች የማይመለስ ብር 200 / ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ዘወትር በሥራ ሰዓት ሠመራ በሚገኘው ዋና መ/ቤታችን ግዥ/ፋይ/ንብ/ አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 01 ሰማቅረብ የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡
  • ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ለመግዛት ሲመጡ ለ2012 ዓም የታደሰ ንግድ ሥራ ፍቃዳቸውን፣ የንግድ ምዝገባ ምስከር ወረቀት፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርተፊኬት፤ የቫት ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ሰርተፊኬት እና የመንግሥት መ/ቤቶች በሚፈፅሙት ግዥዎች ላይ፣ ለመሳተፍ በአቅራቢዎች ዝርዝር መመዝገባቸውን የሚያረጋግጥ የምዝገባ ሰርተፊኬት /ምስክር ወረቀት/ ኮፒ ይዘው በመቅረብ የጨረታ ዶክሜንት በመግዛት በጨረታው ላይ ለመወዳደር ይችላሉ፡፡
  • ማንኛውም ተጫራቾች በጨረታው ላይ ለመሳተፍ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ /ቢድ ቦንድ / ከጠቅላላ ዋጋ 1 % /ሲፒኦ / የማቅረብ ግዴታ አለበት፡፡
  • ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዳቸውን ጨረታው በጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አሥር ተከታታይ ቀናት/ እስከ ቀኑ 11፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን መ/ ቤታችን ግዥ/ፋይ/ንብ/አስተዳደርደጋፊ የሥራሂደት ቢሮቁጥር 01 ሚገኘው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታው የሚቆይበት ጊዜ ለ 10 /አስር/ ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ 11፡00 ሰዓት ከፍት ሁኖ ወዲያውኑ ታሽጎ በ11ኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 3 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ 
  • የአፋር መንገድ ልማት እና ትራንስፖርት ቢሮ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

አድራሻ፡- ሰመራ ስልክ ቁጥር፡- 0336660754 

በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የመንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ