Defense minister logistics mekelle corridor

1 ተጫራቾች በወጣዉ ጨረታ በዚህ ዘርፍ የተሰማሩ የዘመኑን ታክስ ቫት ቲኦቲ ተመዝጋቢ የሆኑ ለዚህ የተማላ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያየዙና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆኑም ተጨራቾች ጨረታዉን ዝርዝር መመርያና ፍላጎት የያዘ ሰነድ በ 25.00 ብር ክፍያ ዘወትር በስራ ሰዓት ኩሓ ማይባንዲራ ከሚገኘዉ የ 4ኛ ሜ/ክ/ጦር ግዥ ዴስክ ቢሮ ቁጥር 11 ሰነድ መዉሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ጨረታዉ 09/12/2011 እስከ 20/12/2011 በኣየር ላይ ዉሎ በዛዉ ቀን ከጥዋቱ 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዛዉ ወን 4፡00 ሰዓት ላይተጫራቾት ወይም ሕጋዊ ወኪሎች በተገኝበት ይከፈታል መስርያ ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ