Ethiopian Inputs Development Enterprise

1 በመሆኑም ማንኛውም ተጫራች ህጋዊ ባለሙያ ሰለመሆኑ የሚያስረዳ ወቅታዊ ማስረጃ ይዞ በመቅረብ ለዚህ የተዘጋጀውን ዝርዝር የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 (ኣንድ መቶ ብር) በመክፈል ከድርጅታችን መቀሌ ቅርንጫፍ በመቅረብ መውሰድ ይቻላል።

2 ተጫራቾች የሚሰሩበትን ዋጋ በስም በታሸገ ፖስታ ኢንቨሎፕ እንዲያቀርቡ እየሳሰብን፣ የጨረታው ማስታወቂያ ከወጣበት ሰባት ተከታታይ ቀናት በኃላ 20/05/2011ዓ/ም እሰከ ጥዋቱ 4:00 ሰዓት ድረስ ተዘግቶ፣ በዚሁ ቀን ከጥዋቱ 4:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኢኢግልድ መቀሌ ቅርንጫፍ ይከፈታል።

3 ተጫራቾች በጨረታ ለመወዳደር የጠቅላላ ዋጋውን 2% ለጨረታ ማስከበሪያ ከጨረታ ሰነድ ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

4 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁጥር 0344-400506/0914-761139 መደወል ይቻላል።