Tigray Construction Road and Transport Bureau

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን :19/9/2010

1 መቐለ ከተማ : ኩሐ ከተማ : ሸራሮ ከተማ : ዳንሻ ከተማ : ሑመራ ከተማ : ዉቅሮ ከተማ የሚገነቡ የተለያዩ የሆስፒታል ህንፃዎች ግንባታ ላማካሄድ በደረጃ BC -5/GC-6 እና ከዛ በላይ ለሆኑ ኮንትራክተሮች

2 ኣምክሱም ከተማ የሚገነባዉ ሆስፒታል ህንፃዎች ግንባታ በደረጃ BC -6/GC-6 እና ከዛ በላይ ለሆኑ ኮንትራክተሮች አጫርቶ ለመስራት ይፈልጋል

3 የ 2010 የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ : የኣቅራቢነት ምዝገባ ሠርተፊኬት : የቫት ምዝገባ : የባለፈዉ ወር የቫት ዲክለሬሽን :የቲን ምዝገባ እንዲሁም የየኮንትርክተር ምዝገባ ካርድ ማስረጃቸዉን ማቅረብ የሚችሉ

4 ለሁሉም ጨረታዎች የጨረታ ማስከበሪያ በሕግ ከታወቀ ባንክ በቡኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ ዋስትና(unconditional bank guarantee) ወይም የገንዘብ ክፍያ ማዘዣ ( CPO) ለእያንዳንዳቸዉ ብር 400,000 (ኣራት መቶ ሺ) ማቅረብ አለባቸዉ

5 መስፈርቶችን የሚያማሉ ተጫራቾች ይህ ጨረታ ማስታወቂያ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 30 ተከታታይ ቀናት ዉስጥ የማይመለስ ብር 500 በመክፈል ሰነዱን ከዳይሬክቶሬት መግዛት ይችላሉ

6 ለተጨማሪ ማብራሪያ ወደ ትግራይ ክልል ኮንስትርክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ዳይሬክቶሬት ሕንፃ ዲዛይንና ኮንስተራክሽን ቢሮ ቁጥር 191 በኣካል በመቅረብ ወይም በ0344408775 ስልክ ቁጥር በመደወል መጠየቅ ይቻላል