Tigray Construction Road and Transport Bureau

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን 18/72010

1 የሽሬ አስተዳደር ህንፃ ፕሮጀከት ግንባታ ለማካሄድ በደረጃ BC-4/GC-5 እና ከዛ በላይ

2 የራማ አስተዳደር ህንፃ ግንባታ ለማካሄድ በደረጃ BC-5/GC-6 እና ከዛ በላይ

3 የመለስ አካዳሚ 5ኛ ፌዝ ግንባታ ለማካሄድ በደረጃ BC-5/GC-6 እና ከዛ በላይ ለሆኑ ስራ ተቆራጭ አጫርቶ ለማሰራት ይፈልጋል

4 የ2010 ዓም የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ: የታደሰ የኮንትራክተር ምዝጋባ ፍቃድ: የታደሰ የኣቀራቢነት ምዝገባ ሰርተፊኬት :የቲን ምዝገባ ሰርተፊኬት : ቫት ምዝገባ ምስክር ወረቀትና የባለፈዉ ወር የቫት ዲክለሬሽን ማስረጃዎችን ማቅረብ የሚችል

5 በሽሬ ከተማ የሽረ ኣስተዳደር ህንፃ ፕሮጀከት የጨረታ ማስከበሪያ በህግ ከታወቀ ባንክ በሁኔታወች ላይ ያልተመሰረተ ዋስትና (un conditional bank guarantee ) ወይም የገንብ ክፍያ ማዘዥ (CPO) ብር 500,000 /ኣምስት መቶ ሺ/ ብር ማቅረብ አለባቸዉ

6 በወረዳ መረብ ለከ የራማ አስተዳደር ህንፃ ግንባታ የጨረታ ማስከበሪያ በህግ ከታወቀ ባንክ በሁኔታወች ላይ ያልተመሰረተ ዋስትና (un conditional bank guarantee ) ወይም የገንብ ክፍያ ማዘዥ (CPO) ብር 400,000 /አራት መቶ ሺ/ ብር ማቅረብ አለባቸዉ

7 በመቀሌ ከተማ የመለስ ኣካዳሚ 5ኛ ፌዝ የጨረታ ማስከበሪያ በህግ ከታወቀ ባንክ በሁኔታወች ላይ ያልተመሰረተ ዋስትና (un conditional bank guarantee ) ወይም የገንብ ክፍያ ማዘዥ (CPO) ብር 300,000 /ሰሶት መቶ ሺ/ ብር ማቅረብ አለባቸዉ

8 መስፈርቶችን የሚያማሉ ተጫራቾች ይህ ጨረታ ማስታወቂያ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 30 ተከታታይ ቀናት ዉስጥ የማይመለስ ብር 500 በመክፈል ሰነዱን ከዳይሬክቶሬት ህንፃ ዲዛይን ኮንስትራክሽን መግዛት ይችላሉ

9 ለተጨማሪ ማብራሪያ ወደ ትግራይ ክልል ኮንስትርክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ዳይሬክቶሬት ሕንፃ ዲዛይንና ኮንስተራክሽን ቢሮ ቁጥር 191 በኣካል በመቅረብ ወይም በ0344408775 ስልክ ቁጥር በመደወል መጠየቅ ይቻላል