Save the Children

ዓለም አቀፍ ሕፃናት ኣድን መቐለ ኤርያ ኦፊስ ለትርፍ ያልቆመና መንግስታዊ ያልሆነ ግብረ ሰናይ ድርጅት ነዉ በዚህ መሰረት ለሚሰጣቸዉ ሰበኣዊ አገልግሎቶች መገልገያ የሆኑ በርከት ያሉ ጽሁፎች በማባዛትና በመጠረዝ ጥቅም ላያ ያዉላል በዚህ አገልግሎት ላይ የተሰማራችሁ ድርጅቶች ይጋብዛል

1 የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 ቲኦቲ ወይም ቫት ተመዝጋቢ የሆናችሁ

3 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላችሁ ሁሉ

4 እ ኣ ኣ ከ feb27 /2018 እስከ march 14 /2018 ከቀኑ 9:00 ድረስ ባሉት ቀናት ዉስጥ ሰነዱን ከድርጅቱ በመዉሰድ እንድትወዳደሩ እየጋበዝን ጨረታዉ እ ኣ ኣ march 14 /2018 ከቀኑ በ 9:00 ተዘግቶ በእለቱ በ 9:30 ተጫራቾች ባሉበት ይከፈታል

5 ጨረታዉ ለረጂም ግዜ የሚቆይ ሲሆን ድርጅቱ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ