ETHIOPIAN ELECTRIC POWER TIGRAY REGION UEAP OFFICE

ተቁየተሽከርካሪዉ ዓይነትየሚፈለገዉ የተሽከርካሪ ብዛትየመዝጊያ ቀን እና ሰዓት የመክፈቻ ቀን እና ሰዓት
1ኣይሱዝ 35 ኩንታል የሚጭን19የካቲት 26 ቀን 2010 ዓም በ 800 ሰዓትየካቲት 26 ቀን 2010 ዓም በ830
2ደብል ጋቢና ፒክ ኣፕ22

1 በጨረታዉ መስፈርቱን የሚያማሉ በዘርፉ የተሰማሩ ብቃት ያላቸዉ የንግድ ድርጅቶች ወይም የተሽከርካሪ ባለ ንብረቶች መወዳደር ይችላሉ

2 ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉበት የታደሰ የንግድ ፈቃድ ዓመታዊ የቴክኒክ ምርመራ ያከናወኑበትን እና የተሽከርካሪዎችን 3ኛ ወገን የኢንሹራንስ ዋስትና ማስረጃ ማስረጃ የቫት ተመዝጋቢ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸዉ

3 ድርጅቱ ያዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል ከዚህ በታች ከተጠቀሰዉ ኣድራሻ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 15 የስራ ቀናት ማግኘት ይቻላል

ፋክስ ቁጥር 0344 406477 የስልክ ቁጥር 0344409568 መቀሌ 03 ቀበሌ ኣግኣዚ ህንፃ አጠገብ

4 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለጨረታዉ እንደሚያቀርቡት ተሽከርካሪ ብዛት ማለትም ኣንድ ተሽከርካሪ የሚያቀርቡ 5000 ሀሉት ተሽከርካሪ የሚያቀርቡ 10000 ሰወስት ተሽከርካሪዎችን የሚያቀርቡ ከሆነ 15000 እያለ በሚወዳደሩባቸዉ መኪና ብዛት ማቅረብ ያለባቸዉ ሲሆን በመስራቤታችን ስም ስፒኦ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ቢድ ቦንድ ማስራት አላበቸዉ

5 ተጫራቾች የሚወዳደርባቸዉን ሰነድ በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ ጨረታ ቁጥር ስ/ሪ/ዋ/ቢ/002/2010 ዓም የሚል በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ ኦርጅናል ኮፒ በመፃፍ እስከ ከቀኑ 8:00 ሰዓት በፊት ከላይ በተጠቀሰዉ ኣድራሻ ማስገባት ይኖርባቸዋል

6 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪቻቸዉ በተገኙበት በሰሜን ሪጅን ፅህፈት ቤት 1ኛዉ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 202 ከላይ በተጠቀሰዉ ኣድራሻ 830 ሰዓት ይክፈታል

7 ድርጅቱ የተሸለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ