ዕለት 05/10/2017 ዓ/ም
ቑፅሪ ኤ/ስ/ወ/ክ/3073/ፅ/ፋ/ን/ም/17
ቑፅሪ ፕሮፎርማ 017/2017
ምልክታ ጨረታ ፕሮፎርማ
የትግራይ ስታቲስቲክስና የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ ከኢምግረሽንና ዜግነት ኣገልግሎት በመተባበር ከኣለም ባንክ ባገኘዉ የገንዘብ ድጋፍ ለኤጀንሳችን ለማስታወቅያ የሚዉል ባነር በፈቀደልን መሰረት ለማሳተም ሕጋዊ ንግድ ፍቓድ ያላቹ ድርጅቶች ቀጥሎ ባለዉ መረጃ ሰንጠረዥ መሰረት እንድትወዳደሩ እንገልጻለን:-
| ተቁ | ዝርዝር ንብረት | መለክያ Measurment | ብዛት Quantity | የኣን ካሬ ዋጋ |
|---|---|---|---|---|
| 1 | ባነር ( × H) መጠኑ 4.60 ብ 2.30 =10.58 ካሬ ሆኖ በመቐሌ ከተማ በተለያዩ ቦታዎች ማለት በማርታ ኣደባባይ፣ በሮማናት፣ በምድረ ገነት፣ ኳሓና በመሰቦ ኣካባቢ በሚገኙ ታቤላዎች ላይ ታትመዉ የመስቀል ስራዎች ያካተተ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን። | በቁጥር | 05 |
መመርያ፦
➢ የምትወዳደሩ ድርጅቶች ኣካላት የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin Number) እንዲሁም የመወዳደርያ ሰርተፊከት ፍቃድ/መቅረባይነት/ማቅረብ ይገባችዋል ።
➢ ይህንን ፕሮፎርማ ከ_05/10/2017 ዓ/ም እስከ 09/10/2017 ዓ/ም በኣየር ላይ የሚቆይ ሆኖ ወደ ተዘጋጀለት የጨረታ ሳጥን ከገባ በኋላ በ 09/10/2017 ዓ/ም ከጥዋቱ 04:00 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን 04:30 ይከፈታል ።
➢ ንብረቱ/ኣገልግለቱ/ በተጠቀሰዉ ዝርዝር መሰረት ካልቀረበ ጨረታዉ ዉድቅ ይደረጋል
➢ ይህ ፕሮፎርማ እንደ ዉል ሆኖ ያገለግላል።
➢ ክፍያዉ በተመለከተ ያሸነፈዉ ድርጅት ንብረቱ/ኣገልግሎቱ/ስራዉን/ህትመቱን/ ጨርሶ ወደ ኤጀንሲዉ ካስረከበ/ካስገባና ወደ ተፈለገዉ ቦታ ከሰቀለዉ በኋላ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኣካዉንቱ በሰጠን ገቢ ይደረግለታል።
➢ ኣድራሻችን ዞን ሓወልት ፊት ለፊት ዋና ቢሮ ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ የሚገኝዉ ዌይዘር ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር -16 ነዉ ።
➢ ኤጀንሳችን የዚህ ፕሮፎርማ ምሉለምሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነዉ።
➢ ለተጨማሪ ማብራርያ በስልክ ቁጥር 03-42-40-32-54 ደዉላቹ መጠየቅ ትችላላቹ።
ማሳሰብያ
➢ ተጫራቹ ፊርማና የድርጅቱ ስም ማህተም ማድረግ ይጠበቅበታል