Tigray Regional Agriculture and Rural Development Bureau

ፕሮፎርማ ቁጥር 141 /2017

የፕሮፎርማ ግዢ ማስታወቅያ

በግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ የአፍሪካ ቀንድ የስደተኞች ተፅእኖ ምላሽ ልማት ፕሮጀክት ምዕራፍ ሁለት/ DRDIP-2 / በ 2017 ዓ/ም በያዘው እቅድ መሰረት ለክልል ማስተባበርያ ዩኒት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የቢሮ የፅህፈት መሳርያ ፅታዎች(Stationary⸩ከታች በሰንጠረዡ ውስጥ የተጠቀሱት ዕቃዎችን መግዛት ስለሚፈልግ የመወዳደርያ ሀሳብ እንድታቀርቡ ይጋብዛል:: መስራያ ቤታችን ግዢውን የሚፈፅመው በጥራትም ሆነ በዋጋ ብቁ መሆናችውን አረጋግጦ የመረጣቸውን ይሆናል፡፡

NB- ለቀለሞች ለምትሞሉት ዋጋ የምታስገቡት የንብረት ዓይነት በኦርጅናል ሆኖ Product Name በማብራርያ በግልፅ መፃፍ ይኖርበታል።

ተ.የዕቃዎች ዓይነትና ዝርዝርመግለጫ/እስፔሲፊኬሽንመለክያብዛትUnit price የአንድ ዋጋ በብርTotal Price ጠቕላላ ዋጋ በብርማብራርያ
1107A Printer CartridgeAttached SpecificationPCS04for HP Laser MFP 137fm purpose Printer
2149A Printer CartridgeAttached SpecificationPCS06for Laser Jet Pro 4002dw Printer
359A Printer CartridgeAttached SpecificationPCS04for Laser Jet Pro M404dn Printer
4TK 160 Printer CartridgeAttached SpecificationPCS05for KYOCERA ECOSYS P3045dn Printer
5HP 220A Color Printer CartridgeAttached SpecificationSET01For Color Laser jet Pro MFP 4302fdw Printer
6Flash disk120 GB TMAXPCS10

1. ተወዳዳሪዎች በውድድሩ ለመሳተፍ የሚያስችላቹ የታደሰ ንግድ መለያ ቁጥር/TI/ ለሻትተመዝጋቢዎች የሻት ምዝገባ ሰርቲፊኬትና ፣ በመንግስት ግዢ ለመሳተፍ የተሰጠ ማሰረጃዎች ፎቶ ኮፒ መያያዝ አለበት

2. ተወዳዳሪች በዚህ ውድድር ለመሳተፍ ህጋዊ የሆነ ተከታታይ ቁጥር ያለው(Serial No.) የታተመ ደረሰኝ ይህንን ማቅረብ የማይችል ከውድድሩ ውጭ ይሆናል።

3. የመወዳደርያ ሃሳቡ በታሸገ ኢንቨሎፕ ሆኖ እስከ 14/09/2017 ዓ/ም ጥዋት 3፡30 ሰዓት ለቢሯችን የግዢ አለበት ፕሮፎርማው ሰኔ 14/09/2017 ጥዋት4፡00 ተዝግቶ ወድያውኑ ይከፈታል፡ ፈቃድ ፣ የግብር ከፋይ ፍቃድ ፣የሁሉም ቡድን ቢሮ ቁጥር 12 መድረስ ማቅረብ የሚችል ብቻ ይሆናል፤

4 የእቃው ማስረከብያ ቦታ በቢሯችን በሚገኘው ንብረት ክፍል ሆኖ ማስረከብያ ግዜው ግዢው ከታዘዘበት ቀን ጀምሮ በ 10 ተከታታይ ቀናት ይሆናል።

5. አቅራቢዎች ጠቅላላ ዋጋውን በቁጥርና በፊደል መጻፍ አለባቸው። በቁጥርና በፊደል በተገለፀው የዋጋ መጠን ልዩነት ካለ በፊደል የተገለፀው ተቀባይነት ይኖረዋል። በነጠላ ዋጋና በጠቅላላ ዋጋ መካከል ልዩነት ካለ ነጠላ ዋጋው ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡ የመወዳደርያ ሂሳቡ ዋጋ የሚቀርበው በኢትዮጵያ ብር ይሆናል።

6. አቅራቢዎች በእያንዳንዱ የዕቃ ዝርዝር ማቅረብያ ሰንጠረዥ ውስጥ የዕቃው ዓይነትና ብዛት፣ነጠላ ዋጋ፣እና ጠቅላላ ዋጋውን መሙላት እንዲሁም ቀን ፣ ፊርማና የድርጅቱን ማህተም ማሰፈር ይገባቸዋል

7. ለአሸናፊ ተጫራች ዕቃውን ሙሉ ለሙሉ በውሉ መሰረት አጠናቆ ማስገባቱና ጥራቱ ከተረጋገጠ በኃላ ቢበዛ በሰባት ቀናት ውስጥ ሙሉ ክፍያ ይከፈለዋል።

8. የመወዳደርያ ሀሳብ ማቅረብያ ቋንቋው በአማርኛ ነው"

9. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ ታክስን የሚያካትትና የማያካትት መሆኑ መግለፅ አለባቸው።ታክስ በትክክል ካልተገለፀ የቀረበው ዋጋ ታክስ እንዳካተተ ተቆጥሮ ውድድሩ ይካሄዳል።

10. አሸናፊ አቅራቢ የሚለየው ለእያንዳንዱ ዕቃ ያቀረበው ( Item by Iter) ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበ መሰረት ይሆናል፡

11. ግዢ ፈፃሚው መስራቤት ከአሸናፊው ድርጅት ጋር ውል ከመፈረሙ በፊት የዕቃውን ጠቅላላ ብዛት እስከ 15 %( አስራ አምስት ፐርሰንት) ጨምሮ ወይም ቀንሶ መፈራረም ይችላል።

12. ማንኛውም ተጫራች ከጨረታ መዝግያ ቀንና ሰዓት በፊት የዋጋ ማቅረብያው ሰነዱን/የመወዳደርያ ሃሳብ ማስገባት ይኖርበታል ። ከጨረታ መዝግያ ቀንና ሰዓት ሰዓት በኃላ የቀረበ የዋጋ ማቅረብያ ሰነድ የማወዳደርያ ሃሳብ ተቀባይነት የሌለው ሲሆን ኢንቨሎፑ : ሳይከፈት ለተጫራቶች ተመላሽ ይሆናል።

13. ጨረታው የቴክኒክ መስፈርቱን/ ዝርዝር መግለጫውን/ ካሟሉት አቅራቢዎች መካከል ዝቅተኛ ዋጋ ላቀረበው ተጫራች ኣሸናፊ ይደረጋል።

14. መስርያ ቤታችን ፕሮፎርማው በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፡፡

ለበለጠ መረጃ

ስልክ ቁጥር 0344- 404346 ይደውሉ