Tigray Agriculture & Natural Resource Bureau

የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ግዢ መለያ ቁፕር– ET-T AGP RPCU-368110-GO-REB

የትግራይ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ ከግብርና ዕድገት ፕሮግራም AGPII በተገኘ በጀት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ዕቃዎች ማለትም፣ ሎት-01 ትራክተርና ተጓዳኝ የእርሻ መሳሪያዎች ማለትም፣

.

የዕቃውዓይነት

እስፔሲፊኬሽን

መስፈሪያ

ብዛት

01

Tractor

85-90 HP

No

04

02

Tiller/plow implements

3 bottom

No

04

03

Pto Driven Thresher

Multi Purpose

No

04

  1. በመሆኑም በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ላይ ለመሳተፍ የምትፈልጉ በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላችሁ አቅራቢ ድርጅቶች በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው እንድትሳተፉ እየጋበዝን የተዘጋጀው የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ዶክመንትየማይመለስብር 300 /ሶስትመቶብር/ በመክፈል ከጥር 29/20/2016 ጀምሮ ከቢሯችን የዕቃ ግዢ ቡድን ቢሮ ቁጥር -12 በስራ ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌ እየመጣችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ላይ ለመሳተፍ ቀጥለው የተዘረዘሩትን ማሟላት ያስፈልጋል፡፡
  2. ለዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርቲፊኬት የቫት ሰርተፊኬትና ያለፈው ወር ቫት ሪፖርት የተደረገበት ማስረጃ ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር /ቲን/ ፣ ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነዱ ጋር ተያይዞ መቅረብ አለበት።
  3. ተጫራቾች የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ መመሪያውን በጥንቃቄ - አይተው መሙላትና መወዳደር አለባቸው።
  4. የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ማስከበሪያቢድቦንድብር 150,000/አንድመቶሃምሳሺህብር/ በቢሯችን ስም በሲፒኦ አሰርተው ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ከመከፈቱ በፊት ማቅረብ አለባቸው
  5. ቢሯችን በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ከቀረበው የዕቃዎች ብዛት እስከ 15% ለመቀነስ ወይም ለመጨመር መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  6. ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው የካቲት 28/2016 ከጠዋቱ 400 ሰዓትተዘግቶ415 ሰዓት ላይ መገኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቢሯችን ዕቃ ግዢ ቡድን ቢሮ ውስጥ ይከፈታል፣
  7.  ቢሯችን የተሻለ አማራጭ ካኘ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  8.  ለተጨማሪማብራርያበስልክቁጥሮች 034 440 3663 0914 00 42 37 ወይም
  9.  በፋክስቁጥር 034 440 9971 መጠየቅይቻላል፡፡
  10. ትግራይክልልግብርናናተፈጥሮሃብትቢሮ