Agricultural Production Incentives and Supplier Tigray Trade and Distribution Center

1 ተወዳዳሪዎች በዉድድሩ ለመሳተፍ የሚያስችላችሁ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን ፣ የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬትና ያለፈዉ ወር ቫት ዲክለር የተደረገ

2 የመወዳደርያ ሃሳቡ በታሸገ ኢቨሎፕ ሆኖ እስከ 03/13/2012ዓ/ም ከጥዋቱ 3፡30 ሰዓት ለቢራችን የግዢ ቡድን ቢሮ ቁጥር 12 መድረስ ኣለበት ፕሮፎርማዉ 03/13/2012ጥዋት 4፡30 ተዘግቶ ወድያዉ 4፡30 ይከፈታል

 3 የ ፕሮፎርማዉ ማስከበርያ 30,000.00 ብር በስፒኦ በመስሪያ ቤታችን ስም አሰርተዉ ማቅረብ የሚችሉ

4 መስርያ ቤታችን የተሻ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ  03 44 40 43 46