- · ጨረታዉ የወጣበት ግዜ 22/5/2012
- · ጨረታዉ የሚዘጋበት ግዜ: ለኣስር ተከታታይ የስራ ቀናት 11:00 ሰዓት
- · ጨረታዉ የመኪፈትበት ግዜ : ከአስር ተከታታይ ቀናት በኃላ በሚኖረዉ የሥራ ቀን ከጠዋቱ በ4:00 ሰዓት
ስለዚህ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን ሰነድየማይመለስብር 200.00 (ሁለትመቶ) ብር ከፍሎ መግዛት በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተቁ | የመሣሪያው ዓይነት | የመለያ ቁጥር | ብዛት | |
1 | Lathe Machine | CS6266C | 1 | |
2 | Hydraulic Plate Bending Machine | WC67Y | 1 | |
3 | Drill Press | ZJ5132 | 1 | |
4 | Hand Bending Machine | WHO6-2.5*2500 | 1 | |
5 | Drilling and Milling Machine | ZX6350C | 1 | |
6 | Rolling Machine | WLLGL.5*1300 | 1 | |
7 | Aluminum Hand Cutter | CSB315 | 1 | |
ንብረቶቹን ከመቀሌ ከተማ በግምት ወደ 9 ኪሎ ሜትር ወጣ ብሎ አዲስ በመገንባት ላይ ካለው የአውቶቡስ ተራ አጠገብ ካለው የድርጅታችን የመቀሌ ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአስርተከታታይየሥራቀናትዘወትርጠዋትከ 3፡00 እስከ 11፡00 ሰዓት ድረስ በአካል ተገኝተው መመልከት ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች የሚፈልጉትን ዕቃ ሊገዙ የሚችሉበትን ዋጋ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ፎርም ላይ በመሙላትና ለጨረታማስከበሪያምያቀረቡትንዋጋ 10 በመቶበCPO ብቻበማስያዝ የድርጅቱ የመቀሌው ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ ቢሮ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡ ጨረታው ከአስርተከታታይቀናትበኋላበሚኖረውየሥራቀንከጠዋቱበ4፡00 ሰዓትተጫራቾችወይምሕጋዊወኪሎቻቸው በተገኙበት በመቀሌ ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጅ ቢሮ ውስጥ ይከፈታል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
- 1. የጨረታ አሸናፊዎች ማሸነፋቸው በማስታወቂያ ከተገለፀ ቀን አንስቶ በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ያሸነፉበትን የቅድሚያ ዋጋ የተዕ.ታ. ጨምሮ በመክፈል ውል መፈፀም ይኖርባቸዋል፡፡
- 2. በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ክፍያ ፈጽመው ውል በመግባት የማይፈጽሙ ከሆነ ለጨረታ ማስከበሪያው የተያዘው ገንዘብ ወደ ድርጅቱ ገቢ ይሆናል፡፡
- 3. የጨረታ ተሸናፊዎች የአሸናፊዎች ዝርዝር በማስታወቂያ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ለጨረታው ያስያዙት CPOተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡
- 4. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ስልክቁጥር፡- 0114-421133 የውስጥመስመር 212 ወይምመቀሌ 034-44-10696/0914 -310978 ደውሎመጠየቅይቻላል፡፡
ሪዬስኢንጂነሪንግአክሲዮንማህበር