St. Frumentius Abba Selama Kesate Berhan Theological College

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ

2 በኣቅራቢነት የተመዘገበ

3 በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል ከገንዘብ ቤት መዉሰድ ይቻላል

4 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ 2 % በሲፒኦ በማዛጋጀት የጨረታ ሰነድ ኦርጅናል ና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

5 ጨረታዉ ከጥር 15/2012ዓ/ም እስከ ጥር 25/2012ዓ/ም 3፡00 ሰዓት  የሚቆይ ሲሆን የተማላ የጨረታ ሰነድ ዞርጀናል ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

6 ጨረታዉ የሚከፈተዉ ጥር 25/2012 3፡00 የሚዘጋ ሆኖ 4፡00 ሰዓት ይከፈታል

ለተጨማሪ ማብራርያ 03 44 41 99 76/ 09 14 72 90 78 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ