Ethiopian Agricultural Businesses Corporation
⚡ AI Quick Summary
* የኢትዮጵያ የግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን መቐለ ቅርንጫፍ ያገለገሉ ከረጢቶችን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
* በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድና የዘመኑን ግብር የከፈሉበት ማስረጃ ያላቸው ተጫራቾች የማይመለስ 100.00 ብር በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።
* ተጫራቾች የጠቅላላ የጨረታ ዋጋቸውን 5% የጨረታ ማስከበሪያ (ቢድ ቦንድ) በሲፒኦ (CPO) ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
* ጨረታው መስከረም 07/2019 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 4፡15 ሰዓት ላይ በመቐለ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ይከፈታል።

የጨረታ ማስታወቂያ

ያገለገሉ ከረጢቶች ሽያጭ ጨረታ ማስታው

በኢትዮጵያ የግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን መቐለ ቅርንጫፍ ሚገኙ የተለያዩ ከረጢቶች በጨረታ መሸጥ ይፈልጋል።

በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ በዘርፉ የንግድ ፍቃድ ያላቸው እና የዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች ዘወትር በሥራ ሰዓት ከ2-6 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ በቅ/ጽ/ቤቱ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የማይመለስ ብር 100.00 (መቶ ብር)በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።

ጨረታው መስከረም 07/2019 ዓ.ም ከሰዓት በፊት 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 4፡15 ሰዓት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ይከፈታል፡፡ ስለዚህ ሽያጭ አፈጻጸሙ በጨረታ ሠነዱ በተገለፀው መሠረት የሚፈጸም መሆኑን እየገለጽን፣

ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ የጠቅላላ የጨረታ ዋጋውን 5% በሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

ተጫራቾች ከላይ የተገለፀውን መጠን በሙሉ ወይም በከፊል መጫረት ይችላሉ፡፡ ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ ማብራሪያ በሚቀጥለው አድራሻ መጠቀም ይቻላል፡

አድራሻ

ሓሚዳይ ብሩህ ተስፋ ፕላስቲክ ፋብሪካ ፊት ለፊት መቐለ፣