Messebo Cement Factory
⚡ AI Quick Summary
* መሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ለምርት አገልግሎት የሚውል የታጠበና ያልታጠበ የሀገር ውስጥ የድንጋይ ከሰል በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
* ተወዳዳሪዎች በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው።
* ተወዳዳሪዎች በወር ቢያንስ 2,000 ቶን የድንጋይ ከሰል የማቅረብ አቅም ያላቸው እና የተዘጋጀውን ውል ተቀብለው መስራት የሚችሉ መሆን አለባቸው።
* የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 1,000 ብር በመክፈል በአዲስ አበባ (ወጋገን ህንፃ 3ኛ ፎቅ) ወይም በመቐለ ዋና መስሪያ ቤት በአካል በመገኘት መውሰድ ይቻላል።

ማስታወቅያ ቁጥር 01/2018

ለምርት አገልግሎት የሚውል የሃገር ውስጥ ድንጋይ ከሰል ለመግዛት የወጣ ማስታወቂያ

ክፍል አንድ

መሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ለምርት አገልግሎት ጠቅላላ ከምንጠቀምበት የታጠበና ያልታጠበ የሀገር ውስጥ የድንጋይ ከሰል አቅራቢዎችን ለመግዛት ይፈልጋል። በዚህ መሰረት ለዚህ ተብሎ የተዘጋጀው ሰነድ መሰቦ ስሚንቶ ፋብሪካ አዲስ አበባ ስታድየም ወጋገን ህንፃ 3ኛ ፎቅ በሚገኘው ቢሮአችን ወይም መቐለ ዋና መስሪያ ቤት በአካል በመገኘት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገላፃለን

በዚህ መሰረት አቅራቢዎች

1. የሚሳተፉ ድርጅቶች የከሰል ድንጋይ በማቅረብ በዘርፉ የተሰማሩ መሆናቸው የሚገልፅ ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣

2.የዘመኑን ግብር የከፈሉና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆናቸው፣

3. በወር ቢያንስ 2000 ቶን የድንጋይ ከሰል የማቅረብ አቅም ያላቸው

4.ለዚህ ስራ ተብሎ የተዘጋጀው ውል ስምምነት ተቀብሎ መስራት የሚችል

5. ተሳታፊዎች ሰነዱን የማይመለስ 1000 (አንድ ሺህ ብር) በመክፈል መግዛት የምትችሉ መሆኑ እንገልፃለን

ተጨማሪ ማብራርያ በስልክ ቁጥር
+251 34 440 5806/+251 91 250 2596 ወይም procurementmessebocement2026@gmail.com መጠቀም ይቻላል።
መሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሃ/የተ/የግ/ማ