ቀን _ 23 / 08 /2018ዓ/
ቁጥር ዳ/ዳ/ዕ/ፋ/ንብ/ምም/ርE2/1-1 /70 /02 /2018ዓ/ም
ማስታወቅያ ጨረ-ታ ቁጥር 2/2018ዓ/ም
ኣክሱም ፖሊ ቴክኒክ ኮለጅ EASE PROJECT በተገኘ በጀት ለ2018 ዓ/ም ግልጋሎት የሚውል ፣ የኤሌትሪክ ኤለክትሮኒክስ ፣ ፈርንቸር ፣ ህንፃ መሳርያ _ እቃዎች መግዛት ስለሚፈልግ ሁሉም መስፈርት የምታማሉ ነጋዴዎ ማጫረት ይፈልጋል ስለዚ ከ26/08/2018 ዓ/ም እስከ 11/09/2018ዓ/ምሰዓት 4፡00 ጥዋት ከኮለጃችን ዳ/ዳ/ግ/ን/ስተዳደር ስራ ሳዓት ሁኖ የምንገኝበት ቦታ አክሱም ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
➢ _ ኢለትሪክ ፣ ኤለክትሮኒክስ ፣ ፈርንቸር ፣ህንሳ መሳርያ እቃዎች የተዘጋጀ ሰነድ ለያንዳንዳቸ ማይመለስ ብር 200.00/ ሁለት መቶብር በመውሰድ መወዳደርያ ዋጋ ሞልታችሁ እያንደንዱ ሰነድ ለየብቻ ከደክሜንት ጋ በታሸገ ፖስታ ካዘጋጀነው ሳጥን ማስገባት የምትችሉ።
ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው
* Contract/Bid/No= ET- TIGRAY- AXUM-EASE Project
* የተፈላጊው እቃዎች ዝርዝር አባሪ በተደረገው ሰንጠረዥ ተመላክቷዋል።
* ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ የሚያስችላቸው ሊያሟሉዋቸው የሚገባ የማወዳደርያ ሰነዶች 1.የ2018ዓ/ም የታደሰ የአቅራቢነት ሰርተፊኬት፣
2. የ 2018 ዓ/ም ታደሰ የስራ ፈቃድ
3. የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር፣የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት እንዲሁም በታክስ ሪፖርት ማድረገያ ወቅት ያለፈውን የታክስ ሪፖርት የመጋቢት ወር 2018ዓ/ም /ሻት ዲክለረሽን / ማቅረብ የሚችሉ።
4. የመወዳደርያ ሀሳብ በታሸገ ኢንቨሎፕ ውስጥ ሆኖ ከቀን 26 /08 /2018 ዓ/ም እስከ 11/ 09 / 2018ዓ/ም ለግዢ ፈፃሚው ለ ኣክሱም ፖሊ ቴክኒክ ኮለጅ አክሱም መድረስ አለበት። ጨረታው 11 /09 /2018 ዓ/ም ጠዋተ4:00 ሰዓት ተዘግቶ 11 /09 /2018 ዓ/ም 4፡30 የሚከፈት ይሆናል። የፖስታ አስተሻሸግ እና በአንድ ኮፒ የሚቀርቡ ሰነዶች የሚመለከት፦ ንግድ ፈቃድ ፣ የአቅራቢነት ሰርተፊኬት ፣ቲን ናምበር፣ ዲክላሬሽን፣ቫትረጂስተር፣ እንዲሁም ዋጋ የተሞላበት ሰነድ በአንድ ኮፒ ተደርጎ፣ኦርጅናል ለብቻው በአንድ ኢንቨሎፕ ፣አንደ ኮፒ አንደኛዉ ኮፒ ተብለው ለተብቻው ኢንቨሎፕ በማሸግ ሰወስቱ ፖስታዎች በአንድ ፖስታ በማሸግ ስምና ፣ፌርማ ፣ማህተም በማድረግ ማቅረብ አለባቸው ።
5. የእቃዎች ማስረከብያ ቦታዳ/ዳ/ግ/ፋ/እቃዳ/ዳ/ግ/ፋ/እቃ/አስተዳደር አክሱም ማይኮሖ አስተዳደር ሆኖ ማስረከብያ ግዥው ከታዘዘበት ቀን ጀምሮ በራሱ ትራንስፖርት በ 12 ቀናት ውስጥ ይሆናል።
6. አቅራቢው ጠቅላላ ዋጋውን በቁጥር እና በፊደል መፃፍ አለባቸው። በቁጥር እና በፊደል በተገለፀው የዋጋ መጠን አለመጣጣም ካለ በፊደል የተገለፀው ተቀባይነት ይኖሮዋል።
7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና የማያስፈልግ ሲሆን አሸናፊው አካል ላሸነፋቸው እቃዎች በጊዜው ካላስረከ በፌደራል ግዥ መመርያ ቁጥር 649/2009 አስፈላጊውን እርምጃ የሚወሰድበት መሆኑን እናሳውቃለን።
8. አቅራቢዎች በእያንዳንዱ የዕቃ ዝርዝር ማቅረብያ ሰንጠረዥ የእቃውን አይነትና ብዛት ነጠላ ዋጋ እና ጠቅላላ ዋጋውን እንዲሁም ፊርማ እና የድርጅታቸው ማህተም ማስፈር ይገባቸዋል።
9. ለአሸናፊ ተጫራቾች ዕቃውን ሙሉ በሙሉ ውለታ መሰረት ማስገባቱ እና መጠናቀቁ ከተረጋገጠ በኋላ ቢበዛ በሰባት ቀናት ውስጥ ሙሉ ክፍያ ይሰጦዋል።
10. አቅራቢዎች የሚያስገቡትን ነጠላ ወይም ጠቅላላ ዋጋ ታክስን የሚያካትት እና የማያካትት መሆኑ መገለፅ አለበት።ታክስ በትክክል ካልተቀመጠ የቀረበውን ዋጋ ታክስ ያካተተ እንደሆነ ተደርጎ ውድድሩ ይካሄል።
11. እቃዎቹ ማሟላት ያለባቸው ቴክኒካል የፍላጎት መግለጫ ተያይዞዋል።
12. ግዥ ፈፃሚው መስርያቤት ከአሸናፊው ድርጅት ጋር ውለታ ከመፈራረሙ በፊት የዕቃውን ጠቅላላ ብዛት እስከ 20%(ፐርሰንት) ጨምሮ ወይም ቀንሶ መፈራረም ይችላል።
13. ማንኛውም ተጫራች ከጨረታ መዝግያ ቀንን እና ሰአት በፊት የዋጋ ማቅረቢያው ሰነዱን (የማወዳደርያ ሀሳብ) ማስገባት ይኖርበታል። ከጨረታ መዝግያ ቀንና ሰአት በኋላ (ዘግይቶ) የመጣ የዋጋ ማቅረበያ ተቀባይነት የማይኖረው ሲሆን ኢንቨሎፑ ሳይከፈት ለተጫራቾች ተመላሽ እንዲሆን ይደረጋል።
14. የመወዳደርያ ሂሳቡ ዋጋ የሚቀርበው በኢትዮጵያ ብር ይሆናል።
15. ከጨረታ መዝግያ ሰዓት በፊት የቀረቡ የጨረታ ኢንቨሎፖች በሙሉ ከጨረታ መዝግያ ሰአት በኋላ ወድያውኑ ይከፈታሉ።
16. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ለኤለክትሮንክስ 20000.00/ ሃያ ሺ ብር/ ለ ኢሊትሪክ 20000.00 /ሃያ ሺብር/ ፈርንቸር 20000.00/ሃያ ሺ ብር የህንፃ መሳርያ 20000.00/ሃያሺብር/በሁኔታ ያልተመሰረተ cpo ብቻ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ አለባቸዉ ።
17. አሸናፊው የሚለይበት ለተጠየቁ ጠቅላለላ እቃዎች በድምር / loT based / ዝቅተኛ ዋጋ ለቀረበ አቅራቢ መምረጥ ይሆናል ። በዚህ መሰረት ለተጠየቁት ሁሉም እቃዎች ዋጋ ያላቀረቡ ተጫራች ከዉድድር ውጭ ይደረጋሉ ።
18. የጨረታ ማወዳደርያ መስፈርት እንደሚከተለው ይሆናል
* የቀረቡ እቃዎች ቴክኒካል መስፈርቶች ያሟሉ መሆናቸው ይረጋገጣል
* በቀረበው ዋጋ ላይ የሂሳብ ድምር ስህተት ካለ እንዲታረም ይደረጋል።ውድድሩ የሚካሂደው እና ዝቅተኛ ዋጋአቅራቢው የሚለየው በታረመ ዋጋ መሰረት ይሆናል።
19. ጨረታው ቴክኒክ መስፈርቱ ካሟሉ ከአቅራቢዎች መካከል ዝቅተኛ ዋጋ ላቀረበው ተጫራች አሸናፊ ይደረጋል።
20. የመወዳደርያ ሀሳብ ማቅረብያ ቋንቋ ኣማርኛ ነው ።
21. መስርያቤታች የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። ለበለጠ መረጃ በ ስልክ ቁጥር 0979416627/0914774370 /0923454409 ደውሎ መጠየቕ ይችላል ። የመስራቤቱ ማህተም