Mekelle City Planning and Finance Office

የጨረታ ማስታወቅያ

የመቀሌ ከተማ ኣስተዳደር እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት በመቀለ ከተማ የሚገኙ ክ/ከቶሞች የተለያዩ 1. WATER SHADES 2. NURSERY SITE 3. GREENERY FENCE 4. COMMUNAL TOILET &GREENERY REHABILITATION 5. DRAINAGE CONSTRACTION 6.FOR CONSTRACTION ROOM/የግንባታ ሰራዎችን በኮንትራክተር ለማሰራት በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል ።

ስለዚህ በዚ FOUR CLASS ጨረታ ለመሳተፍ የምትፈልጉ ከታች የተዘረዘሩ መስፈርቶች የምታማሉ ተወዳዳሪዎች ጨረታ ሰነድ : ከፅ/ቤታችን በመውሰድ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል።

ተፈላጊ መስፈርቶች

1. የዘመኑ የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ፣ የኣቅራቢነት ምዝገባ ሰርቲፊኬት ፣ የሻት ምዝገባሰርቲፊኬት ፣ የቅርብ ወር ሻት ሪፖርት፣ በኮንስትራክሽን ስራ ደረጃ 7 BC&GC እና ከዛ በላይ ያላቸውና ማቅረብ የሚችሉ ።

2. 1. WATER SHADES የጨረታ ማስከበርያ 50,000

2. NURSERY SITEየጨረታ ማስከበርያ 50,000

3. GREENERY FENCEየጨረታ ማስከበርያ 3,000

4. COMMUNAL TOILET &GREENERY REHABILITATION የጨረታ ማስከበርያ100,000

5. DRAINAGE CONSTRACTIONየጨረታ ማስከበርያ100,000

6. FOR CONSIRACTION FOUR CLASS ROOM 150,000 የጨረታ ማስከበር በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (CPO) ፣ በጥረ ገንዘብ ወይም በሁኔታ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በፅህፈትቤታችን ስም ማስያዝ የሚችሉ።

3. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ይህ ጨረታማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር 1000.00(ኣንድ ሺብር) በመክፈል መውሰድ ይችላሉ ።

4. ተጫራቾች የፋይናንሻል እና ቴክኒካል የጨረታ ሰነዳቸው ኣንድ ኦርጅናል እና ሁለት ኮፒ ለየብቻው በታሸገ ኢንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል ።

5. ጨረታ ከ 29/07/2018 ዓ/ም እስከ 29/08/2018 ዓ/ም እስክ 4:00 ለተጫራቾች ክፍት ሁኖ የሚቆይ ሲሆን በዚህ ቀን 4:00 ተዘግቶ 4 :30 ሰዓት ይከፈታል ።

6. ጨረታ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከላይ በተጠቀሰ ቀን በፅ/ቤቱ ቢሮ ቁጥር 033 ይከፈታል።

7. ተጨራቾች በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ገፅ የድርጅት ማህተም እና ፊርማ ማድረግ ኣለባቸው ።

8. በጨረታዉ መሳተፈ የሚችሉትበተጠቀሱት የግንባታስራዎች ቢያንስ ኣንድ እና ከዚያ በላይ _ ስራዎች | የሰሩ መሆን ኣለባቸዉ፡፡

9. ፅህፈት ቤታችን ጨረታ ከተከፈተ በኋላ 20% የመጨመር እና የመቀነስ መብት ኣለው ።

10. ፅህፈት ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ በከፊል ወይም በሙሉ የመጀረ መብቱ የተጠበቀ ነው

11. ኣድራሻችን በመቐለ ከተማ ኣግኣዚ ኦፕሬሽን ህንፃ ቢሮ ቁጥር 033 ይደሊ።

12. ለበለጠ ማብራርያ በስራ ሰኣት በኣካል ቀርባችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ |

ከሰላምታ ጋር

0344-406747/0344-408501/0344-406839