Adigrat Court

ማስታወቂያ

አፈ/ከሳሽ :- 1. አቶ ፊልሞን ኪ/ማርያም ወሰን 2. ወ/ሮ ዮርዳኖስ ኪ/ማርያም ወሰን

አፈ/ተከሳሽ:- አቶ ዮሴፍ ወሰን ሓድጉ

መካከል ባለ የአፈፃፀም ክስ ክርክር ምክንያት የሆነ በአድግራት ከተማ 03 ቀበሌ የሚገኝ አዋሳኝ በምስራቅ - መንገድ በምዕራብ- መንገድ በሰሜን -ሓጎስ ሓድጉ በደቡብ- ኪዳነ በላይ የሚዋሰን ብር/መ/ቁ 2666 በወ/ሮ ብስራት ወሰን ሓድጉ ስም የሚታወቅ ጠቅላላ ስፋት 400 ካ/ሜትር የሆነ ቤትና ቦታ በመነሻ ጨረታ 3,002,708.43 (ሶስት ሚሊዮን ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ስምንት ብር ከ 43/100) ለማጫረት ስለተፈለገ መጫረት የሚፈልግ የሆነ ይሁን ግለሰብ በ 01/08/2018 ዓ/ም የጨረታውን ማስከበርያ ግምት 25% በጨረታው ለተሰየመው ኮሚቴ እጅ በማስያዝ ይህ በጨረታ ያሸነፈ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 ቀን ውስጥ ወደ ፍርድ ቤቱ ገቢ መደረግ አለበት ገቢ ካላደረገ ለጨረታ ማስከበርያ ወደ መንግስት ካዝና ገቢ እንደሚሆን አውቀው ቤቱ በሚገኝበት ቦታ ተገኝተው እንዲጫረቱ የአድግራት ከተማ ፍርድ ቤት አዟል::

የአድግራት ከተማ ፍርድ ቤት