https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/9921
የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ (agriculture products)መገልገያ መሣሪያዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ታሕሳስ 15, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ታሕሳስ 17, 2012 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ታሕሳስ 17, 2012 04:30 ጥዋት
  • ምድብ: ስራሕቲን ውፅኢት ሕርሻ/

1 የተፈላጊ ዕቃዎች ዝርዝር ኣባሪ በተደረገዉ ሠንጠረዥ ላይ ተመልክታል

2 የመወዳደሪያ ሃሳቡ በታሸገ ኢንቨሎፕ ዉስጥ ሆኖ እስከ ቀን 17/04/2012ዓ/ም  4፡00 ሰዓት ለግዢ ፈፃሚዉ መስርያ ቤት ቢሮ 12 መድረስ አለበት የመወዳደሪያ ሃሳቡ በቀን 17/04/2012 ሰዓት 4፡30 ይከፈታል

3 የዕቃዎች ማስከበርያ ቦታ ትግራይ ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ማስረከቢያ ጊዜዉ  ግዥዉ ከታዘዘበት ቀን ጀምሮ በ 10 የሥራ ቀናት ዉስጥ ይሆናል

4 ግዥ ፈፃሚዉ መ/ቤት ከኣሸናፊዉ ድርጅት ጋር ዉለታ ከፈረመበት በፊት እስከ 20% ጨምሮ ቀንሶ መፈራረም ይችላል

5 ተጫራቾች የሚከተሉት ሰነዶች ከጨረታ ሰነድ ጋር ማያያዝ ይኖርባቻዋል

የታደሰ ንግድ ፍቃድ ኮፒ

የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ኮፒ

ቫት ተመዝጋቢ ከሆኑት የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት ኮፒ

6 መስርያ ቤታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዘ መብቱ የተጠበቀ ነዉ