https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/9866
ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ፕሮጀክት ዓድሓ 16-11 በቀለ ከተማ ኣርሚ ፋዉደወሽን ኣፓርትመንት ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት ላይ ለሰራቶኞች ሰርቪስ ለሌሎች ስራዎች ኣገልግሎት የምንጠቀምበት ባለ 5 በወንበር መሆን የሚችል በጥሩ ሁኔታ ያለዉና ስፕሪንግ የሆነ ዳብል ካፕ መኪና መከራየት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ታሕሳስ 11, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ታሕሳስ 17, 2012 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ታሕሳስ 17, 2012 04:30 ጥዋት
  • ምድብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

1 የዘመኑ ግብር የከፈላቹ

2 ቲን ተመዝጋቢ የሆናችሁ

3 የባሌቤትነት ሊቢሬ ማቅረብ የምትችሉ

4 በመንግስት የታወቀ ተከታታይ  ቁጥር ያለዉ ደረሰኝ ማቅረብ የምችሉ

5 ተጫራቾች የቫት ወይም የቲኦቲ ተመዝጋቢ ከሆናቹሁ ዋጋ ቫት ፊት ወይም ከ ቲኦቲ በፊት መሆኑን

6 ጨረታዉ 17/04/2012 ከቀኑ 4፡00 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ተዘግቶ 4፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ይከፈታል

ስልክ ቁጥር 03 48 99 03 57