https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/9810
የአገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን እዝ ጠቅላይ መምሪያ የተለያዩ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች፣ጎማና ባትሪ፣የዳቦ ማሽን መለዋወጫ፣አላቂ የፅዳት ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ታሕሳስ 9, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ታሕሳስ 23, 2012 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:በየሎቱ የተለያየ ነው
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ታሕሳስ 23, 2012 04:30 ጥዋት
  • ምድብ: መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ/ ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/ ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቁሑትን ግልጋሎትን/
  • · የተለያዩ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች
  • · ጎማና ባትሪ
  • · የዳቦ ማሽን መለዋወጫ
  • · አላቂ የፅዳት ዕቃዎች

1 በዚህም መሰረት በስራው የተሰማሩ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ቫት ተመዝጋቢና ለሚያቀርቧቸው ዕቃዎች ኦርጅናል ለመሆናቸው ማስረጃ መስጠት የሚችሉ ድርጅቶች ይጋብዛል።

2 በመሆኑም ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ የያዘ ሰነድ የማይመለስ በተ.ቁ 1 እስከ ተ/ቁ 3 የተጠቀሱዕቃዎችብር 100 (አንድመቶብር) እናለተ/ቁ 4 ብር 50.00 (ሃምሳብርብቻ) በመክፈልዘወትርበስራ ሰዓት መቐለ ላጪ አካባቢ ከሚገኘው የሰ/ዕዝ ሎጅስቲክስ መምሪያ ግዥ ቢሮ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በቢሮው ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን

3 ጨረታው ታሕሳስ 23/2012 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓትተዘግቶበዚሁዕለትከጠዋቱ 4፡30 ሰዓትተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትይከፈታል።መሥሪያቤቱየተሻለአማራጭካገኘጨረታውንበከፊልምሆነሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠማብራሪያስልክቁጥር፡- 03-42-40 00 03 /09 20 42 68 02

የአገርመከላከያሚኒስቴርየሰሜንእዝጠቅላይመምሪያ