https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/9733
የትግራይ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት አልባሳትና ጫማ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ታሕሳስ 2, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ረቡዕ ታሕሳስ 15, 2012 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:100000
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:400
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ረቡዕ ታሕሳስ 15, 2012 09:00 ከሰአት
  • ምድብ: ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/

ተ.ቁ

የአልባሳት ወይም ጫማ ዓይነት

መለኪያ

ብዛት

ተ.ቁ

የአልባሳት ወይም ጫማ ዓይነት

መለኪያ

ብዛት

1

ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ

(GSM መጠኑ 225g)

ሜትር

26,652

10

የፀጉር ሻሽ

ቁጥር

47

2

ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ

(GSM መጠኑ 200g)

ሜትር

2,913

11

ባርኔጣ

ቁጥር

1,017

3

ወኃ ሰማያዊ ሸሚዝ

(የወንድና የሴት)

ቁጥር

3,003

12

የሽታ መከላከያ ማስክ

ቁጥር

237

4

ከራባት

ቁጥር

3,003

13

የወንድ ቆዳ ቦት ጫማ (ከስከስ)

ቁጥር

4,080

5

ስፔሻል የብርድ ጃኬት

ቁጥር

137

14

የወንድ ቆዳ ጉርድጫማ አሸዋ ግርፍ

ቁጥር

4,110

6

የሱፍ ካፖርት ለጥበቃ

ቁጥር

339

15

የወንድ ስፔሻል የሲፍቲ ቆዳ ጫማ (ሄቪ ዲዩቲ ጫማ)

ቁጥር

150

7

የዝናብ ልብስ

ቁጥር

1,272

16

የወንድ ፕላስቲክ ቦት ጫማ

ቁጥር

75

8

ነጭ ፖሊስተር ጋዋን

ሜትር

273

17

የሴት ቆዳ ጫማ

ቁጥር

480

9

ቆዳ ባለ ኮሌታ ሽርጥ

ቁጥር

6

  1. 1. የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚገልጽ ማስረጃ የሚያቀርቡና በመስኩ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑና በገንዘብ ሚኒስቴር የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ መሆን አለባቸው፡፡
  2. 2. የጨረታ ሠነዱን ከታህሣስ 1 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በትግራይ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት መ/ቤት 3ኛ ፎቅ ድረስ በመቅረብ የማይመለስብር 400.00 /አራትመቶብር/ በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡
  3. 3. ተጫራቾች ለጨረታው ማስከበሪያብር 100,000.00 /አንድመቶሺህብር/ በባንክበተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ማስያዝ አለባቸው፡፡
  4. 4. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ኮፒና ኦርጅናል በማለት እስከ ተጠቀሰው የጨረታው መዝጊያ ቀንና ሰዓት ድረስ በትግራይ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጽ/ቤት ጎዳና ሰማእታት ፕላኔት ሆቴል ወረድ ብሎ በሚገኘው የዛምራ ኮንስትራክሽን ህንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 01 ድረስ በመቅረብ ለዚሁ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  5. 5. ጨረታው ታህሣስ 15 ቀን 2012 ዓ.ም 8፡30 ሰዓትተዘግቶበዚሁቀን 9፡00 ሰዓትላይይከፈታል፡፡
  6. 6. ሪጅኑ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  7. 7. ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልክቁጥር:- 0342 40 67 12 መጠየቅይችላሉ፡፡