https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/9712
የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ጋብዮን፣ ኤክስካቫተር (Ecavator)፣ የእርሻ መገልገያ መሣሪያዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ታሕሳስ 1, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ታሕሳስ 16, 2012 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ታሕሳስ 16, 2012 03:31 ጥዋት
  • ምድብ: ህንፃ መሳርሒ/ ሕርሻ መሺነሪ/ ኮንስትራክሽን ማሽነሪን ኣቁሑትን/ ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቁሑትን ግልጋሎትን/ ማሽነሪ ክራይ/
  • ሎት 1  ጋብዮን
  • ሎት2 ኤክስካቫተር (Ecavator)
  • ሎት 3 የእርሻ መገልገያ መሣሪያዎች

በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፤ በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ በዘርፉ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላችሁ አቅራቢ ድርጅቶች በጨረታው እንድትሳተፉ እየጋበዝን፤ የተዘጋጀው የጨረታ ዶክሜት ለእያንዳንዱየማይመለስብር 100.00 በመክፈል ጀምሮ ሕጋዊ የንግድ ፈቃዳችሁን በመያዝ ከቢሮአችን የዕቃ ግዥ ከፍል ቢሮ ቁጥር 12 በሥራ ሰዓት እየመጣችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን በጨረታው ለመሳተፍ ቀጥለው የተዘረዘሩትን ማሟላት ያስፈልጋል።

  • የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርቲፊኬት፣ የ(Vat) ሰርቲፊኬት፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (TIN) እና ያለፈታው ወር (Vat) ዲከለር የተደረገበት ማስረጃ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አብሮ መቅረብ አለበት፤
  • ተጫራቾቹ የጨረታ መመሪያውን በጥንቃቄ አይተው መወዳደር አለባቸው፤
  • የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በጨረታ ዶክመን ላይ የተጠቀሰው መጠን ገንዘብ በ CPO አሠርተው ጨረታው ከመከፈቱ በፊት አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤
  • ቢሮአችን ቢጨረታ የቀረበው የዕቃዎች ብዛት አስከ 20% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው፤
  • ጨረታው ታህሳስ 16 ቀን 2012 ዓ ም ከጠዋቱ በ3፡30 ሰዓት ተዘግቶ ወዲያውኑ መገኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች  ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቢሮአቸን የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡
  • ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥሮች  ፡- 0344403663/0344404346  ወይም  በፋክስ ቁጥር 0344409971/034 4403663 መጠየቅ ይቻላል፡፡

የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር

ልማት ቢሮ