https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/9537
ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመቀለ ከተማ ዳዕሮ ኣከባቢ ለሚያስገነበዉ የጋራ መኖርያ ቤት ኣፓርታማ ግንባት የዋላ ፕለይዉድ መሸጥ ይፈልጋል ስለሆነም
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ሕዳር 18, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ ሕዳር 23, 2012 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ሕዳር 23, 2012 04:30 ጥዋት
  • ምድብ: ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

1 በዚህ ዘርፍ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የምትችሉ

3 ተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ቲኦቲ ተመዝጋቢ የሆናችሁ 

4 የዘመኑ ግብር የከፈላችሁ

5 ቲን ናምበር ተመዝጋቢ የሆናችሁ

6 ሰራተኻ መጓጓዥ መኪና ጨረታዉ ኣሸናፊ ድርጅት ይሆናል  

7 ጨረታዉ ቀን 23/03/2012ዓ/ም ከጥዋቱ 4፡00 ተዘግቶ 4፡30 ይከፈታል

ለበለጠ መረጃ -03 48 99 03 57