https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/95
ኢትዩያ መድን ድርጅት መቀሌ ዲስትሪክት ላይ ለቢሮ አገልግሎት የሚዉል ባዶ ክፍሎች 4ኛ ፎቅ በጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል::
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ነሓሰ 15, 2006 (ከ 11 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ነሓሰ 30, 2006 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ 5, 2005 06:00 ከሰአት
  • ምድብ:

የቢሮ ጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዩያ መድን ድርጅት መቀሌ ዲስትሪክት ላይ ለቢሮ አገልግሎት የሚዉል ባዶ ክፍሎች 4ኛ ፎቅ በጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል::

በጨረታ ለመሳተፍ ለሚፈልጉ ድርጅት ወይም ግለሰብ ዘወትር የሥራ ሰዓት ከጥዋቱ 3:00 ሰዓት እስከ ቀኑ 10:00 ሰዓት ባለዉ ጊዜ ዉስጥ የማይመለስ ብር 50 ሃምሳ በመክፈል ከድርጅቱ ዲስትሪክት ሰነዶችን መዉሰድ ይቻላል::

1 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ለሚጫረቱት ለእያንዳንዱ ክፍል ብር 500( ኣምስት መቶ ብር) በጥሬ ገንዘብ ወይን በባንክ የተመሰከረት ቼክ CPO ከጨረታ ሰነዱ ማቅረብ አለባቸዉ::

2 ተጫራቾች ጨረታዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስክ ነሓሴ 30 ቀን 2006 ዓ/ም ከቀኑ 800 ሰዓት ድረስ በድርጅቱ 1ኛ ፎቅ በመምጣት ሰነዶቻቸዉ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ ማቅረብ አለባቸዉ::

3 ጨረታዉ ነሓሴ 30 ቀን 2006 ዓ/ም ከቀኑ 8:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ጨረታዉ ይከፈታል::

4 ድርጅቱ ጨረታዉን በክፋል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

ስልክ ቁጥር 0344 405275 መቀሌ ዲስትሪክት