https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/944
መቐለ ዩኒቨርሲቲ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ 75ኛ ዓመት ቁጥር 52 ጥቅምት 22 2008 ዓም ካወጣቸዉ የተለያዩ ግልፅ ጨረታዎች መካከል ሎት 2 የዉበት ተክሎች እንደሚከተለዉ ማስተካከያ ተደርጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ሕዳር 17, 2008 (ከ 10 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ሕዳር 27, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ሕዳር 27, 2008 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ስራሕቲን ውፅኢት ሕርሻ/ ፍዮሪን ሆልቲካልቸር/

1 . ጥቅምት 22 2008 ዓም በወጣዉ ጋዜጣ ከተገለፀዉ የጨረታ ማስረከብያ የመጨረሻ ቀን ለተጨማሪ 15 ቀናት የተራዘመ ሲሆን በዚህም መሰረት ጨረታዉ ህዳር 27/ 2008 ዓም ከጠዋቱ 3 ፡30 ሰዓት ተዘግቶ ልክ በ4 ፡00 ሰዓት ይከፈታል