https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/9435
በኤጀንሲ ማእድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ባዩ ጋዝ ፕሮግራም ማስተባበሪያ ዩኒት የ ሞተር ሳይክል ስፔር ብፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ሕጋዊ ነጋዴ የሆናችሁ እንትወዳደሩ ይጋብዛል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ሕዳር 12, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ሕዳር 15, 2012 02:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ሕዳር 15, 2012 09:00 ከሰአት
  • ምድብ: ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቁሑትን ግልጋሎትን/

1 የ2012 ዓም የንግድ ፈቃድ የታደሰ ቲን እና የታደሰ የኣቅራቢነት ፈቃድ የሚያቀርቡ

2 ቫት ተመዝጋቢ ከሆኑ የኣቅራቢነት የመስከረም ወር ቫት ዲክላሬሽን ያደረጉበት ማቅረብ የሚችሉ

3 ፕሮፎርማ የሚወጣበት ቀን 11/03 /2012 ዓም

4 ፕሮፎርማ የሚዘጋባት ቀን 15/03/2012 ዓም 02:30 ሰዓት

5 ፕሮፎርማ የሚከፈትበት ቀን 15/03/2012 ዓም 9:00 ሰዓት