https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/9302
የሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም የተለያዩ ዕቃዎች ይዞ የመጣ ብዛት ያለዉ ጣዉላ ሳጥን ፣ ያገለገለ ባለበት ሁኔታጨረታ ኣወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ ሕዳር 2, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ረቡዕ ሕዳር 10, 2012 08:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ረቡዕ ሕዳር 10, 2012 08:15 ከሰአት
  • ምድብ: ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው ነገሮች

1 በየዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የግብር ከፋይ

2 ተጫራቾች የዘመኑ ግብር የከፈሉበት የታደሰ 2011ዓ/ም ንግድ ፍቃድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

3 ተጫራቾች የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ከሰሜን ሪጅን ኢትዮ ቴሌ ኮም ቢሮ ቁጥር 403 በመምጣት ከ 01/03/2012ዓ/ም ጅምሮ መውሰድ

4 ጨረታዉ ፍላጎት ያላቸዉ ተጫረቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 10/03/2012 ዓ/ም ከቀኑ 8:15 ይከፈታል።

5 መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፤

ስልክ ቁጥር 0344-413134 መደወል ይቻላሉ፡፡