የገዋኔ ግብርና ቴ/ሙያ ስልጠና ኮሌጅ የተመጣጠነ የእንስሳት መኖ ድርቆሽና የማዕድን ጨው ከሀገር ውስጥ አቅራቢዎች በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
- የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ ሕዳር 2, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
- መዝግያ ቀን: ሶኒ ሕዳር 15, 2012 04:30 ጥዋት (ተዘጋ)
- የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:1%
- ቦታ:ኣፋር
- የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50
- ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ሕዳር 15, 2012 05:00 ጥዋት
- ምድብ: መዓድንን ናይ ተፈጥሮ ሃፍትን/ ፖልትሪ ቢ ኣኒማል ሃስባንድሪይ/
- የተመጣጠነ የእንስሳት መኖ ድርቆሽና የማዕድን ጨው ከሀገር ውስጥ አቅራቢዎች በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
- በሥራ መስኩ መሰማራቱን የሚገልፅና የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
- የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት
- የዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው ከግብር ሰብሳቢው መስሪያቤት ጊዜው ያላለፈበት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
- የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፍኬት የተሰጠ ማስረጃ፣
- የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የምዝገባ የምስክር ወረቀት፣
- በመንግሥት ግዢ ንብረትና አስተዳደር የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ የድረ-ገፅ ማስረጃ፣
- ተጫራቾች የጨረታ ዋስትና የጠቅላላ ዋጋውን 1% በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ብቻ በገዋኔ ግብርና ቴ/ሙያ ስልጠና ኮሌጅ ስም ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ሆኖም ግን የኢንሹራንስ ወይም በሌላ መልክ የሚቀርብ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የለውም፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት የምትፈልጉ አዲስ አበባ በልዩ ስሙ ጉርድ ሾላ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በግብርና ሚኒስቴር ቢሮ አንደኛ ፎቅ ግብርና/ቴ/ሙ/ት/ስ/ጽ/ቤት ብር 50.00 (ሃምሳ ብር) በመክፈል መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እና ለበለጠ መረጃ ሰነዱን ለማግኘት በስልክ ቁጥር፡- 09 11 83 28 04 መደወል የምትችሉ መሆኑን፣
- ጨረታው ኅዳር 15 ቀን 2012 ዓ.ም በግብርና ሚኒስቴር የግብርና ቴ/ሙያ ስልጠና ፕሮጀክት ጽ/ቤት ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ታሽጎ በ5፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
- መስሪያ ቤቱ የበለጠ አማራጭ ካገኘ በማንኛውም ጊዜ ጨረታውን በከፊል ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
የገዋኔ ግብርና ቴ/ሙያ ስልጠና ኮሌጅ