https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/9032
በአገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ የ23ኛ ክ/ጦር ጠ/ መምሪያ ለ202 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያ፣ የተለያዩ የፅዳት እቃዎች፣ የአቡጀዲድ ጨርቆች፣ የተለያዩ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች ፣ የሲቪል ሰራተኞች የአልባሳት፣ ጫማዎችና፣ የእጅ ጓንት የፕላነት ማሽነሪ ጥገና በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ያፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ጥቅምቲ 13, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰንበት ጥቅምቲ 30, 2012 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰንበት ጥቅምቲ 30, 2012 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ/ ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/ ፅገና ሞተርሳይክል/ ፅገና ማሽነሪ/ ካልኦት ፅገና/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/ ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/
  • ሎት 1. የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያ 
  • ሎት 2. የተለያዩ የፅዳት እቃዎች 
  • ሎት 3.የአቡጀዲድ ጨርቆች 
  • ሎት 4. የተለያዩ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች 
  • ሎት 5.የሲቪል ሰራተኞች የአልባሳት፣ ጫማዎችና የእጅ ጓንት 
  • ሎት 6 የፕላነት ማሽነሪ ጥገና 

በዚህም መሰረት ከሎት እስከ ሎት6 ለተጠቀሱት በዘርፉ የተሰማሩ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት፣የቫት ተጠቃሚ ሰርተፍኬት እና የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፊኬት ያላቸውን እንዲሁም የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ እና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ከሎት  1 እስከ ሎት 6 ለእያንዳንዳቸው የማይመለስ ብር 100 | አንድ መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ሽራሮ በሚገኘው የ23ኛ አሉላ ክ/ጦር ጠቅላይ መምሪያ ግዥ ዴስክ ቢሮ በመምጣት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በቢሮው ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታው ጥቅምት 30 ቀን 2012 ዓ/ም ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆን ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የሠሜን ዕዝ የ23ኛ ክ/ጦር መምሪያ