https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/8943
ትራንስ ኢትዮጵያ ኃ/የተ/የግ/ማህበር 26 መኪኖች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ጥቅምቲ 5, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ጥቅምቲ 24, 2012 02:05 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ጥቅምቲ 7, 2012 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ዕድጊት መኪና/

ኩባንያችን ትራንስ ኢትዮጵያ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ዝርዝራቸው ከዚህ ቀጥሎ የተገለጸው 26 መኪኖች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ 

  1. Peugeot 308/Nissan Sentra/Vitara (Suzuku) /Hyundai creata - ብዛት 4 
  2. Toyta Double Cabin/Nissan Double Cabin/ Mazda Double cabin - ብዛት 5 
  3. Toyota Extra cab - ብዛት 4 
  4. Sqbo Geely/Nissan Almera - ብዛት 13 

በዚህ መሰረት የዘመኑ ግብር የከፈላችሁ/እና ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላችሁ ድርጅቶች ዝርዝር መረጃ ያካተተውን የጨረታ ሰነድ

ከጥቅምት 6 ቀን 2012 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 24 ድረስ በመምጣት እና ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) ከፍላችሁ በመውሰድ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን። 

 ለበለጠ መረጃ 

በስልክ ቁጥር 0114-70-91-44 ወይም 

0934-92-11-58 መደወል ይቻላል