https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/8866
ለሰሜን ዕዝ ደረጃ 3 ሆስፒታል አገልግሎት የተለያዩ የሆስፒታል እና የሲቪል አልባሳት እና የተለያዩ የፅዳት እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ጥቅምቲ 3, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ጥቅምቲ 17, 2012 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:50
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:በየሎቱ የተለያየ ነው
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ጥቅምቲ 17, 2012 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/ ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/
  • ሎት 1. የተለያዩ የሆስፒታል እና የሲቪል አልባሳት
  • ሎት 2. የተለያዩ የፅዳት እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

በዚህ መሰረት በዘርፉ የተሰማሩ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የአቅራቢነት ሰርተፍኬት

1 የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ደርጅቶችን ይጋብዛል። በመሆኑም ተጫራቾች

2 የጨረታ ዝርዝር መመሪያና ዝርዝር ፍላጎት የያዘ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 (ሃምሳ ብር ብቻ )እንዲሁም 

ለጨረታ ማስከበሪያ የተለያዩ የሆስፒታል እና የሲቪል አልባሳት ብር 5,000.00 (አስራ አምስት ሺ ብር ብቻ) 

እና ለየፅዳት እቃዎች ብር 4,200.00/ አራት ሺ ሁለት መቶ ብር ብቻ/በባንክ የተመሰከረ  CPO ማስያዝ  የሚችሉ ዘወትር በስራ ሰዓት በሰሜን ዕዝ ደ/3 ሆስፒታል ግዥ ዴስክ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 

ለተከታታይ 15 የስራ ቀናት ለጨረታ በተዘጋጀው ሣጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን  እያስታወቅን 

 ጨረታው  ጥቅምት 17 ቀን 2012 ዓም ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 

4:00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት

 ይከፈታል።

መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ይሁን ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር +251-34248611 ደውለው ማረጋገጥ ይችላሉ፡፡

በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን

ዕዝ ደረጃ 3ሆስፒታል