https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/835
ሱር ኮንስትረክሽን ኃላ የተ ግ ማህበር ለተለያዩ ፕሮጀክቶች አገልግሎት የሚዉል ከዚህ በታች የተገለፁት ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ጥቅምቲ 24, 2008 (ከ 10 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ቀዳም ሕዳር 11, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:አዲስ አባባ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት:
  • ምድብ: ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቁሑትን ግልጋሎትን/

በመሆኑም ይህንን ማቅረብ የሚችሉ

LOT

Description

Unit

Quantity

1

Electrical Generator with prime power of 250 KVA

pcs

02

2

Electrical Generator with prime power of 80-100 KVA

pcs

01

3

Hydro pneumatic Riveting  Machine for brake shoe

pcs

04

 

1 ተጫራቾች ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ የላቸዉ የዘመኑ ግብር አጠናቀዉ የከፈሉና የቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸዉ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

2 ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር መግለጫ የያዘዉን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘዉተር በሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል እስከ 11:30 ሰዓት ህዳር 10 ቀን 2008 ዓ/ም ድረስ በድርጅቱ ግዥ ክፍል 2ተኛ ፎቅ በመቅረብ መዉሰድ ይችላሉ

3 ተጫራቾች ዋናዉነ እና ቅጅዉን ቴክኒካል ፋይናንሻል ፕሮፖዛል ለየብቻ ማቅረብ ይጠበቅባችዋል

4 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር Lot 1 ብር 50,000.00 /ሃምሳ ሺ ብር/  Lot 2  20,000.00 / ሃያ ሺ ብር/ እንዲሁም Lot 3 ብር 20,000.00 ስፒኦ ወይም ባንክ ጋራንት ከጨረታዉ ፖስታ ጋር መስገባት አለባቸዉ

5 ጨረታ ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ህዳር 11 ቀን 2008 ዓ/ም ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ይከፈታል

6 ድርጅቱ የተሻለl አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

አድራሻ: ከደምበል ወደ መስቀል ፍላወር በሚወስደዉ መንገድ ከድሪምላይነር ሆቴል ፊት ለፊት

ስልክ ቁጥር: 011 4 66 83 19 / 011 4 66 83 56