https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/8279
የማዕከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ የመቀለ ስታስቲክስ ቅርንጫፍ ጽ /ቤት ያሉትን ተሽከርካሪዎች ሰርቪስ ለማድረግና ጥገና የሚያስፈልጋቸዉ ለማስጠገን ባለ ጋራዦችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ከኣሸናፊ ድርጅት ጋር ለሁሉት ዓመት ዉል ለማሰር ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ነሓሰ 22, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ መስከረም 2, 2012 02:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ መስከረም 2, 2012 02:01 ጥዋት
  • ምድብ: ፅገና ሞተርሳይክል/ ፅገና ተሽከርካሪ/

1 የ2011 ዓም ግብር የከፈለ ድርጅት

2 የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለዉ

3 የመንገድ ትራንስፖርት ቢሮ ወይም ጽ /ቤት በኩል ሁለተኛ ደረጃ እና ከዚያ በላይ የብቃት ማረጋገጫ ወይም ደረጃ (standard) ማስረጃ የተሰጠዉን መሆኑን የሚያረጋግጥ

4 የተማላ የቴክኒክ ሙያተኞችን  ማሽነሪዎች ያሉት አኤሌክትሪክ በዲማን ኢንጅን መፈተሻ ጎድጎድ ያለዉ

5 ከቅ/ፅ/ቤቱ መቐለ ስታስቲክስ ጋር ለሁለት ዓመተ ዉል ለመፈራረም ፈቃደኛ  የሆነ የጨረታ ሰነድ ዝርዝር ለመቐለ ስታስቲክስ ቅ/ፅ/ቤት የግዥና ፋይናንስና ንብረት አሰተዳደር ክፍል ኮፒ ኣድርጎ በመዉሰድ በሰነዱ ላይ እጅ ዋጋ ሰንጠረዥ የምትወዳደሩበትን ዋጋ  በብርና በሳንተም በግልፅ በመሙላት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 የሥራ ቀናት በከቅ/ፅ/ቤቱ የግዥና ፋይናንስና ንብረት አሰተዳደር ማቅረብ የምትችሉ ሲሆን የቀረቡትን የጨረታ ሰነዶች በ/ፅ/ቤት የግዥና የፕሮፎርማ ኮሜቴ ከ15 ቀናት በሃላ ተከፍቶ የሚታይና አሸናፊዉ ድርጅት የሚለይ ይሆናል

6 አሸናፊ ድርጅትም በኣድራሻዉ ያሸነፈ መሆኑን በሃላ በኣንድ ሳምንት ዉስጥ በቅ/ፅ/ቤት ጋር ዉል ይፈፅማል

1 ቅ/ፅ/ቤት ኣድራሻ መቐለ ዓዲ ሓዉሲ ብርሃን ባንክ ፊት ለፊት

2 ከላይ ከተራ ቁጥር 1 እስክ ተራ ቁጥር 3 የተጠቀሱት ማስረጃዎች ከጨረታ ሰነዱ ጋር ኮፒያቸዉ ተያይዞ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ ማቅረብ አለባቸዉ

3 ድርጅቱ የተሻለ ኣመራጭ ካገኘ በጨረታዉ ኣይገደድም

ስልክ 0344410708