https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/8268
በኤጄንሲ ማዕድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ባዮ ጋዝ ፕሮግራም ማስተባባሪያ ዩኒት ፕሮሞሽናል ማንዋል የሚያገለግሉ በሕትመት ቤት በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለማሰራት ስለሚፈልግ ህጋዊ የሆናቹ ነጋዴዎች እንትወዳደሩ ይጋብዝል
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ነሓሰ 25, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ረቡዕ ነሓሰ 29, 2011 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ረቡዕ ነሓሰ 29, 2011 09:00 ከሰአት
  • ምድብ: ናይ ሕትመት ስራሕቲ/

1 የ2011ዓ/ም ንግድ ፍቃድ የታደሰ፣ ቲን እና የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ የሚያቀርብ

2 ቫት ተመዝጋ ከሆኑ የኣቅራቢነት የሰኔ ወር ቫት ዲክላሬሽን ያደረጉበት ማቅረብ የሚችሉ

3 ኣቅራቢዎት የሚያቀርቡት ዋጋ ካሸነፍበት ቀን ጀምሮ ቢያንስ ለ15 ቀናት መቆየት ኣለበት

4 ፕሮፎርማ የሚወጣበት ቀን 24/12/2011ዓ/ም

5 ፕሮፎርማ የሚዘጋበት ቀን 29/12/2011ዓ/ም በ 08፡30 ሰዓት

6 ፕሮፎርማ የሚከፈትበት ቀን 29/12/2011ዓ/ም 09፡00 ሰዓት

7 ድርጅታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ፕሮፎርማዉ በሙሉ ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራርያ ይትግራይ ልማት ማሕበር ህንፃ ዉስጥ ሆኖ ባዮ ጋዝ ፕሮግራም ማስተባባርያ ዩኒት ቁጥር 215 በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 03 44 40 20 88 ወይም  03 44 40 92 01 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል