https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/8226
በሃገር መከላኪያ ሚኒስቴር የ4ኛ ሜ/ክ/ጦር ከኩሓ መቀሌ የሰራዊት ኣባላትና የሲቭል ሰራተኞች የሚያመላልስ በለ 24 ወንበር የመኪና ሰርቪስ ኪራይ ግልጋሎት የሚዉል አወዳድሮ መከራየትና ከኣሸናፊ ነጋዴ ዉል ማሰር ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ነሓሰ 22, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ጳጉሜን 1, 2011 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ጳጉሜን 1, 2011 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

1 ተጫራቾች በወጣዉ ጨረታ በዚህ ዘርፍ የተሰማሩ የዘመኑን ታክስ VAT/ TOT ተመዝጋቢ የሆኑ ለዚህ የተማላ የታደሰ ንግድ ፍቃድ የያዙና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ በመሆኑም ተጫራቾች የጨረታዉን ዝርዝር መመሪያና ፍላጎት የያዘ ሰነድ በ25 ክፍያ ዘወትር በስራ ሰዓት ኩሓ ማይባንዲራ ከሚገኘዉ የ4ኛ ሜ/ክ/ጦር ግዥ ዴስክ ቢሮ ቁጥር 11 ሰነድ መዉሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ጨረታዉ ነሓሴ 21/ 12/ 2011 ዓም  እስከ ጴጉሜ 1/ 13/ 2011 ዓም  በኣየር ላይ ዉሎ በዛዉ ቀን ከጥዋቱ 3:30 ዓት ተዘግቶ በዛዉ ቀን 4:00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ባሉበት ጨረታዉ ይከፈታል

2 መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ