https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/8189
መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕሬሄኒሲቭ እስፔሻሊያዝድ ሆስፒታል ለ2012ዓ/ም በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ የኤሌክትሪክ እቃዎች፣ የፅዳት እቃዎች ፣ የአይሲቲ (ICT) እቃዎች፣ የፅህፈት መሳሪያ እቃዎች፣ የላብራቶሪ ሪኤጀንት እቃዎች ፣የህክምና ላብራቶሪ ጥገና በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ነሓሰ 17, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ነሓሰ 23, 2011 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:የተለያየ ነዉ በየሎቱ
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ነሓሰ 23, 2011 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/ ኮምፒተርን ተዛመድቲ / ናይ ኮምፒተር ተዛመድቲ አቁሑትን/ ኤሌክትሪካልን መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ላብራቶሪይን መሳሪሒታተ/ ናይ ሕክምና/ላብራቶሪ መሳሪሕታትን ፅገናን/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/

1. የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ

2. የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርቲፊኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥ ና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት በአቅራቢነት የተመዘገበ

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት ተመዝጋቢ የሆነ

4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ

5 ላለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃለመሃላ ማቅረብ የሚችል

ተ.ቁ

የጨረታው ዓይነት

ሎት

የጨረታ ማስከበርያ ባንክ

ጋራንት ወይም በባንክየተረጋገጠ ሲፒኦ

1

የኤሌክትሪክ እቃዎች

ሎት-1

80,000.00 ብር

2

የፅዳት እቃዎች

ሎት-2

80,000.00 ብር

3

የአይሲቲ (ICT) እቃዎች

ሎት-3

80,000.00 ብር

4

የፅህፈት መሳሪያ እቃዎች

ሎት-4

80,000.00 ብር

5

የላብራቶሪ ሪኤጀንት እቃዎች

ሎት-5

60,000.00 ብር

6

የህክምና ላብራቶሪ ጥገና

ሎት-6

60,000.00 ብር

6. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ መውሰድ

ይችላል።

7. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ፋይናንስቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላል።

8. ጨረታው አየር ላይ የሚቆየው ጊዜ ጨረታው ከመክፈቻው ቀን ጀምሮ ማለት ከ09/2/2011 ዓ.ም ለ15 ቀናት ተራዝሞበ23/12/201ዓ.ም ጠዋት 3:30 ሰዓት ተዘግቶ 4:00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ራሳቸው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበትበግልፅ ይከፈታል። በ15ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።

9.ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

10. ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል።

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ