https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7839
ለሦስተኛ ግዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ የኢትዩጵያ ልማት ባንክ መቐለ ዲስትሪክት የተለያዩ የጥገና ሥራዎች አወዳድሮ ለማስራት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ሓምለ 5, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ሓምለ 22, 2011 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:11000
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ሓምለ 22, 2011 04:05 ጥዋት
  • ምድብ: ፅገና ኮምፒተርን ኤሌክትሮኒክስን/ ካልኦት ፅገና/

1 በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ እና የዘመኑ ግብር የከፈሉ፤

2 በሚመለከተዉ የመንግስት ኣካል ደረጃ 6 እና ከዛ በላይ የተመዘገቡ የኮንትራክተር ፈቃድ ያላቸዉ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ የተርንአቨር ታክስ ተመዝጋቢ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡

3 የስራዎችን ዝርዝር ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሓምሌ 22 ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ መቐለ ቅርንጫፍ ሒሳብ ክፍል የማይመለስ 100.00 ብር በመክፈል ከዲስትሪክት ፅቤት መዉሰድ ይችላሉ፡፡

4 ተጫራቾች የቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነድ በፖስታ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ከሰኔ 30 ቀን 2011 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሓምሌ 22 ቀን 2011 ዓም ከቀኑ 4:00 ሰዓት ድረስ ቢኢትዩጰያ ልማት ባንክ መቐለ ቅርንጫፍ ዲስትሪክት ፅህፈት ቤት በሚገኘዉን ጨረታ ሳጥን ዉስጥ ማስጋገባት፡፡

5 ጨረታዉ ሓምሌ 22 ቀን 2011 ዓም በተገኙበት ከረፋዱ 4:05 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል፡፡

6 የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 11,000.00 በስፒኦ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል

7 ባንኩ የተሸላ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

8 ዝርዝር መረጃ የምትፈልጉ ተጫራቾች ኢትዩጰያ ልማት ባንክ መቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት በግንባር በመቅረብ መጠየቅ ይቻላል

ስልክ ቁጥር 0344410233 ፓሳቁ 474