https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7822
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የመቐለ ዲስትሪክት ፅ/ቤት ለመቐለ ዲስትሪከት እና ለተለያዩ አገልግሎት መስጫ ማእከላት አገልግሎት የሚሰጡ መኪኖች ለሚያከናውናቸው ሥራዎች የሚያገለግሉ አይሱዙ እና ደብል ጋቢና ፒክ አፕ በጨረታ አወዳድር ማከራየት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ሓምለ 1, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ሓምለ 11, 2011 08:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:በየሎቱ የተለያየ ነው
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ሓምለ 11, 2011 08:30 ከሰአት
  • ምድብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

ተሽከርካሪዎቹ የሚሠሩበት ቦታ በጨረታ ሰነዳችን በዝርዝር ተቀምጠዋል።

ተ.ቁ.

የተሽከርካሪው ዓይነት

የሚፈለገው የተሽከርካሪ ብዛት

የመዝጊያ ቀን እና ሰዓት

የመክፈቻ ቀንእና ሰዓት

1

አይሱዙ 35 ኩንታል የሚጭን

18

ሐምሌ 11 ቀን2011 ዓ.ም በ8፡00 ሰዓት

ሐምሌ 11 ቀን2011 ዓ.ም በ8፡30 ሰዓት

2

ሲንግል ጋቢና

8

3

ደብል ጋቢና ፒክ አፕ

9

  1. በጨረታው መስፈርቱን የሚያሟሉ በዘርፍ የተሰማሩ ብቃት ያላቸው የንግድ ድርጅቶች ወይም የተሽከርካሪ ባለንብረቶች መወዳደር ይችላሉ።
  2. ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን የታደሰ የንግድ ፈቃድ፤ ዓመታዊ የቴክኒክ ምርመራ ያከናወኑበትን እና የተሽከርካሪዎቹን 3ኛ ወገን የኢንሹራንስ ዋስትና ማስረጃ የቫት ተመዝጋቢ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  3. ድርጅቱ ያዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስብር 100.00 /አንድመቶብር/ በመክፈል ከዚህ በታች ከተጠቀሰው አድራሻ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 15 የሥራ ቀናት ማግኘት ይቻላል፤

በኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎትመቐለዲስትሪክትፅ/ቤት

በዲስትሪቡሽንኮንስትራክሽንኦፕሬሽንናሜንቴናንስቢሮቁጥር 15

ፖስታሳጥንቁጥር -472

ፋክስቁጥር፡- 0344-40-6477 የስልክቁጥር፡- 0344409568

መቀሌ-ትግራይ-ኢትዮጵያ 03 ቀበሌኣግኣዚህንፃአጠገብ

መቀሌ

4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለጨረታው እንደሚያቀርቡት ተሽከርካሪ ብዛት ማለትም 1/አንድ/ ተሽከርካሪ የሚያቀርቡ ከሆነ 5,000.00 /አምስትሺብር /2/ ሁለትተሽከርካሪዎችንየሚያቀርቡከሆነ 10,000.00 /አስርሺብር /3/ ሶስትተሽከርካሪዎችንየሚያቀርቡከሆነ 15,000.00 /አስራአምስትሺብር/ እያለበሚወዳደሩባቸውመኪናብዛትማቅረብያለባቸውሲሆንበመሥሪያቤታችንስምሲፒኦ /CPO/ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ቢድ ቦንድ ማሠራት አለባቸው።

5. ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸውን ሰነድ በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ ጨረታ ቁጥር ዲ/ኮ/ኦ/ሜ-001/2012 ዓ.ም- የሚል ምልክት በማድረግ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት አንስቶ በተከታታይ 15 የሥራቀናትበተዘጋጀውየጨረታሳጥንውስጥኦርጅናልናኮፒበመፃፍእስከከቀኑ 8፡00 ሰዓት በፊት ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ማስገባት ይኖርባቸዋል፤

6. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመቐለ ዲስትሪክት ፅ/ቤት 2ኛው ፎቅ ያለ አዳራሽ ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ በ8፡30 ሰዓትይከፈታል፤

7.ዲስትሪክቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡