https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7781
በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት ዓዲ ሽሑ- ዲላ - ሳምረ ለሚያሰራው የመንገድ ፕሮጀክት የዲዛይን ሳይት ላይ በየቦታው የከተሞቹ የኣፈር ናሙናዎችን ወደ ዋናው መ/ቤት /ኣ/አበባ/ ለማምጣት የትራንስፖርት ኣገልግሎት የሚሰጥ ኣንድ/1/ በጥሩ በይዞታ ላይ የሚገኝ የጭነት /ISUZU/ ተሽከርካሪ ነዳጅ እና ሾፌር ከኣካራይ ሆኖ ለኣድ ዙር ጉዞ ለመከራየት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ሰነ 20, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ሰነ 21, 2011 02:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ሰነ 21, 2011 02:01 ጥዋት
  • ምድብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት ዓዲ ሽሑ- ዲላ - ሳምረ ለሚያሰራው የመንገድ ፕሮጀክት የዲዛይን ሳይት ላይ በየቦታው የከተሞቹ የኣፈር ናሙናዎችን ወደ ዋናው መ/ቤት /ኣ/አበባ/ ለማምጣት የትራንስፖርት ኣገልግሎት የሚሰጥ ኣንድ/1/ በጥሩ በይዞታ ላይ የሚገኝ የጭነት /ISUZU/ ተሽከርካሪ ነዳጅ እና ሾፌር ከኣካራይ ሆኖ ለኣድ ዙር ጉዞ ለመከራየት ይፈልጋል፡፡  

1 ስለሆነም በዘርፉ የተሰማራችሁና የዘመኑን ግብር የከፈላችሁ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማስረጃ እና ታክስ ክሊራንስ እንዲሁም ስለተሽከርካሪው ሙሉ ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ ድርጅቶች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አምስት/5/ ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ተሽከርካሪው ለኣንድ ዙር ጉዞ የምታቀርቡበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታ ለማድረግ የዋጋ ማቅረቢያችሁን በድርጅቱ ግዥ ክፍል እንድታርቡ እንጠይቃለን፡፡