https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7725
ለ2ኛ ግዜ የወጣ ፕሮፎርማ መቐለ ዩኒቨርሲቲ የማማከርና ንግድ ኢንተርፕራይዝ ለቢሮ ሰራተኞች ሰርቪስ ኣገልግሎት የምትውል 12 ሰው የመጫን ኣቅም ያላት ሚኒባስ መኪና በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ሰነ 12, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ሰነ 20, 2011 02:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ሰነ 20, 2011 02:01 ጥዋት
  • ምድብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/
  • - ነዳጅ በተከራይ ድርጅት ይሸፍናል፣ የሹፌር ደመወዝና ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞችን በኣካራዩ ወገን/ በባለንብረቱ/ ይሸፈናል፤ ዋጋው ቫት ወይም ቲኦቲ ያካተተ መሆኑን ኣለመሆኑ ይግለፅ፡፡

1 ፕሮፎርማው ከ 10/10/2011ዓ/ም እስከ 20/10/2011ዓ/ም

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስ.ቁጥር 0935-406030 መደወል ይቻላል፡፡