ለ2ኛ ግዜ የወጣ ፕሮፎርማ መቐለ ዩኒቨርሲቲ የማማከርና ንግድ ኢንተርፕራይዝ ለቢሮ ሰራተኞች ሰርቪስ ኣገልግሎት የምትውል 12 ሰው የመጫን ኣቅም ያላት ሚኒባስ መኪና በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል፡፡
የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ሰነ 12, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
መዝግያ ቀን: ሓሙስ ሰነ 20, 2011 02:00 ጥዋት (
ተዘጋ
)
የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
ቦታ:
መቐለ
የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ሰነ 20, 2011 02:01 ጥዋት
ምድብ:
መኪና ክራይ
/
ትራንስፖርት ግልጋሎት
/
ዕድጊት ኸቢደ መሺን
/
- ነዳጅ በተከራይ ድርጅት ይሸፍናል፣ የሹፌር ደመወዝና ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞችን በኣካራዩ ወገን/ በባለንብረቱ/ ይሸፈናል፤ ዋጋው ቫት ወይም ቲኦቲ ያካተተ መሆኑን ኣለመሆኑ ይግለፅ፡፡
1 ፕሮፎርማው ከ 10/10/2011ዓ/ም እስከ 20/10/2011ዓ/ም
ለተጨማሪ ማብራሪያ በስ.ቁጥር 0935-406030 መደወል ይቻላል፡፡