https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7690
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ፕሮ /18-03R/ ለሰራተኞች የሰርቪስ ኣገልግሎት የሚሰጥ ፒክ ኣፕ መኪና መከራየት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ ሰነ 4, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ሰነ 13, 2011 02:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ሰነ 13, 2011 02:01 ጥዋት
  • ምድብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

1 የመኪናው የስሪት ዘመን የ2010ዓ/ም እና ከዛ በላይ የሆነ

  2 የመኪናውን የባለቤትነት ደብተር ማቅረብ የምትችሉ፤

3 የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፍቃድና የምዝገባ መለያ ቁጥር ያላቸው፤


                     4 የመኪና ክራይ ፍቃድ ያላችሁ፤

 ተጫራቸች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ኢንቨሎፕ 03/10/2011ዓ/ም ጀምሮ እስከ 13/10/2011ዓ/ም ባለው 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ዓዲ ሽሁ ዳዊት ሆቴል በሚገኘው ፕሮጀክት ግዛዊ ቢሮ በራሳቹ ፕሮፎርማ ሚከራዩበት ዋጋ እና ንግድ ፍቃድ ኣያይዘው ማቅረብ ይኖርችሃል፡፡

 ማሳሰቢያ የነዳጅ ኣቅርቦት በፕሮጀክቱ በኩል ነው፡፡

2 ፕሮጀክቱ ጨረታውን በመሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁጥር 0914-316718/ 0986-894646 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡