https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7680
የመከለከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዓዲ ሽሑ- ደላ - ሳምረ መንገድ ፕሮጀክት (18/03R) ፓካምፕ ግንባታ ኣገልግሎት የሚውሉ ሲሚንቶ ከመሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ለኣዲ ሽሑ-ደላ-ሳምረ ትራንስፖርት ኣገልግሎት ስለፈለግን በግልፅ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል፤
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ሰነ 1, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ቀዳም ሰነ 8, 2011 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:5000.00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ቀዳም ሰነ 8, 2011 04:30 ጥዋት
  • ምድብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

1 ተጫራቾች ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑ ግብር የከፈሉ እና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤

2 የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ 5000.00 ብር ማስያዝ ኣላባቸው፤

4 ተጫራቾች ከቀን 28/09/2011ዓ/ም ዘወትር በስራ ሰዓት ቅዳሜን ጨምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት ዓዲሽሁ በሚገኘው የፕሮጀክቱ ግዚያዊ ቢሮ ማቅረብ ይችላሉ፤

6 ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በታሸገ ኢንቨሎፕ እስከ 08/10/2011 ከቀኑ 4:00 ሰዓት ድረስ ብቻ የምትችሉ ሲሆን የሰራውን ዝርዝር በጨረታ ሰነዱ መመሪያ ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለፀን ጨረታው ከቀኑ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ ዕለቱ 08/10/2011ዓ/ም ከቀኑ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት የሚከፈት መሆኑ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤

7 ዕቃው የሚራገፍበት ቦታ ከዓዲሽሑ 28 ኪ.ሜ ገባ ብሎ ደላ ኣጠገብ በሚገኘው የፕሮጀክቱ ካምፕ፤

ኣድራሻ- የመከለከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መንገድ ፕሮጀክት

ስ.ቁጥር 0986-894646/0914-316718 መደወል ይቻላል፡፡