https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7664
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን መቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ሰራተኞቹን ከመኖሪያ ቤታቸው ወደ ስራ ቦታ ከስራ ቦታ ወደ መኖሪያ ቤታቸው የሚያመላልስባቸው እና የቢሮ የሚያከናውንባቸው ሶስት መኪና በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ሰነ 1, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ሰነ 3, 2011 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ሰነ 3, 2011 04:01 ጥዋት
  • ምድብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

 1 ፕሮፎርማ ከ 30/09/2011ዓ/ም እስከ 03/10/2011ዓ/ም 4፡00 ሰዓት ደረስ                                                                                     ለተጨማሪ መረጃ በስ.ቁጥር 0914-722381 መደወል ይቻላል፡፡