https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7573
የመቐለ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ለመቀሌ ከተማ የስራ እድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ኣገልግሎት የሚውሉ የመኪና ዲኮሬሽን እቃዎች በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ጉንበት 21, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ጉንበት 26, 2011 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ጉንበት 26, 2011 09:00 ከሰአት
  • ምድብ: መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ/

                            1 ፕሮፎርማው ከ19/09/2011ዓ/ም እስከ 26/09/2011ዓ/ም 8፡30

2 ፐሮፎርማው 26/09/2011ዓ/ም ሰዓት 9፡00 ይከፈታል፡፡

                          ለተጨማሪ ማብራሪያ 0342-408757 መደወል ይቻላል፡፡