ለሁለተኛ ግዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም አ/ማ 2011 ዓ/ም የድርጅቱን ሒሳብ በጨረታ አወዳድሮ ኦዲት ለማስደረግ ይፈልጋል። ስለዚህ ለመጫረት የምትፈልጉ የኦዲት ድርጅቶች Audit Firms) ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርት የምታሟሉ እንድትወዳደሩ እንጋብዛለን።
- የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ጉንበት 5, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
- መዝግያ ቀን: ሰሉስ ጉንበት 13, 2011 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
- የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:2%
- ቦታ:መቐለ
- የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100.00
- ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ጉንበት 13, 2011 03:30 ጥዋት
- ምድብ: ኣካውንቲን ተዛማድኡን/ ኦዲት ተዛማድኡን/
- የተጫራቾች የጨረታው ፍቃድና የ2011 ዓ/ም የመንግስት ግብር የከፈሉበትን ማስረጃና ቫት ተመዝጋቢ መሆናቸውን ማቅረብየሚችሉ።
- ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ የሚሆንከጠቅላላዋጋ2%በባንክየተረጋገጠ cpo ብቻ ማስያዝ ይኖርባችዋል። ከ2% በታችያስያዘ ከጨረታ ውጭ የሚደረግ ይሆናል።
- ተጫራቾች የጨረታው ዶኩሜንት መቐለ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 409 ወይም አዲስ አበባበሚገኘው ተክለሃይማኖት ቅርንጫፋችንብር100በመክፈልከ03/09/2011ዓ.ም ጀምሮ በስራ ሰዓት መውሰድእንደምትችሉ እንገልፃለን።
- ለመጫረት የምትፈልጉ ተወዳዳሪዎች የምትሰሩበትን ዋጋ በስም በታሸገ ኢንቨሎፕ መቐለ ዋና ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥንእስከ ግንቦት13/2011ዓ.ምከቀኑ3፡00ሰዓትድረስማስገባትትችላላቹህ።
- የድርጅቱ ሒሳብ ስራ በትግርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ ስለሆነ ተጫራቶች ይህንን ግምት ውስጥ በማስገባት ሊሰሩ የሚችሉመሆኑን ማወቅ ይኖርበታል።
- ጨረታው ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ግንቦት13/2011ዓ.ምከጥዋቱ3፡30ሰዓትመቐለ በሚገኘው ዋናቢሮ ይከፈታል። ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በይገኙም ጨረታዉ የሚከፈት ይሆናል።
- የጨረታው አሸናፊ የጨረታው ውጤት እንደተገለፀ ከጠቅላላ ዋጋ 10% performance e bond ማስያዝ ይኖርበታል።
- የጨረታው አሸናፈ የጨረታው ውጤት እንደተገለፀ በ5 ቀን ውስጥ ውል ማሰር ይኖርበታል።
- ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ለበለጠመረጃበስልክቁጥር034-40-00-14ወይም03-44-41-03-96ደውለውማረጋገጥየምትችሉመሆናችሁንእናሳስባለን፡፡