https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7390
በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ኤርታኤለ መገንጠያ ኣህመድ ኢላ መንገድ ስራ ፕሮጀክት /17-01R/ ለፕሮጀክቱ ኣገልግሎት የሚውሉ ቫይቭሬተር እና የተለያዩ ውሃ ፓምፕ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በዚህ መሰረት፤
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ጉንበት 2, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ጉንበት 8, 2011 09:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:15000
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ጉንበት 8, 2011 09:30 ከሰአት
  • ምድብ: ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቁሑትን ግልጋሎትን/ ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቁሑትን ግልጋሎትን/

1 በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለቸዉ፤

2 የዘመኑ ግብር የከፈሉና የተጨማሪ እሴት ታክስ/ ቫት/ ተመዝጋቢ ስለመሆናቸው እና የግብር ከፋይነት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤

3 ተወዳዳሪዎች በቂ ኣቅርቦት ያላቸውና በወቀቱ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡

4 ተወዳዳሪዎች የኣመቱ የታደሰ ንግድ ፈቃድድ ያለዉና የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ስፖኦ በድርጅቱ ስም የተዘጋጀ ብር 15,0000 /ኣስራ ኣምስት ሺ ብር/ ብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

5 ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ከቫት በፊት የኣንድ ዋጋ መሙላት ይኖርባቸዋል፡፡

6 ተጫራች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ኢንቮልፕ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 08/09/2011 ዓ/ም ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

7 ተጫራቾች ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በግንባታ ላይ ያለውን የመከላከያ ባለ ሶስት ኮከብ ሆቴል ሁለተኛ ፎቅ የፕሮጀክቱ ቢሮ የማይመለስ ብር 100.00 በመግዛት ሰነዱን መዉሰድ ይችላሉ፡፡

8 ሰለሆነም ተጫራቾች ከ 01/09/2011 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 08/09/2011 ዓ/ም ለተከታታይ 7 የስራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን የኣንድ ዋጋ በመሙላት በፕሮጀክቱ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ጨረታዉ 08/09/2011 ዓ/ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ተዘግቶ ከቀኑ 9:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል፡፡

9 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡

ኣድራሻ- በመቀሌ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በግንባታ ላይ ያለውን የመከለከያ ባለ ሶስት ኮከብ ሆቴል ሁለተኛ ፎቅ እንገኛለን፡፡

ስቁ 0986-894632/0930-014651